Walia tender 003

Walia tender 003

አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)

በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ  

መለያ ቁጥር ኮብህ 02/2012 

የኮተቤ ብርሃነ ህይወት አጸደ ህጻናት እና የመ/ደ/ት/ቤት ለ2012 ዓ.ም 

1 የደንብ ልብሶች፣ የተለያዩ አላቂ እቃዎች እና ቋሚ ንብረቶችን በግልጽ ጨረታአወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቶች 

  • ሀ. በመንግስት ግዥ እና ንብረት ኤጀንሲ ድረ ገጽ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥየተመዘገበ ። 
  • ለ. በሚወዳደሩት ዘርፍ የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና የቫት ተመዝጋቢ እንዲሁም ህጋዊደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ 
  • ሒ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመከፈል ይህ ጨረታከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የስራ ቀናት ውስጥ ከመስሪያ ቤቱፋይናንስ ቢሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡ 
  • መ. ተጫራቾች ሰነድ ለማስገባት ሲመጡ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በታሸገኤንቨሎፕ በማድረግ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡ 
  • ሠ. የጨረታ ማስከበሪያ ከታወቁባንኮች የሚሰጥ ሲፒኦ ብር 5000 ማስያዣማቅረብ አለበት ለጥቃቅን እና አነስተኛ ተቋማት ከአቋቋማቸው አካል ህጋዊየዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ 
  • ረ. የጨረታ ማስታወቂያው አየር ላይ በዋለ በአሥረኛው ቀን 8 ፡00 ሰዓትተዘግቶ በ8 ፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ስት/ ቤቱፋይናንስ ቢሮ ይከፈታል፡፡ 
  • ሰ. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ንብረት ሳንፕል ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብአለባቸው፡፡ 

2. ምድረ ግቢውን በኮንክሪት ማስነጠፍ ይፈልጋል፡፡ 

ኮተቤ ብ/ህይወት ት/ቤት ምድረ ግቢውን በኮንክሪት ለማስነጠፍ በደረጃ Bs-5/GC 6 እና ከዚያ በላይ ስራ ፈቃድ ያላችሁን የስራ ተቋራጭ አጫርቶ ማሰራት ይፈልጋል ፡፡ 

በዚህም መሰረት በዚህ ጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንመስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡ 

  • ሀ. በመንግስት ግዥ እና ንብረት ኤጀንሲ ድረ ገጽ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥየተመዘገበ ፡፡ 
  • ለ. በሚወዳደሩት ዘርፍ የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና የቫት ተመዝጋቢ እንዲሁም ህጋዊደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ 
  • ሐ. ተጫራቾች ሰነድ ለማስገባት ሲመጡ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በታሸገኤንቨሎፕ በማድረግ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡ 
  • መ. የጨረታ ማስታወቂያው አየር ላይ በዋለ በአሥረኛው ቀን 8 ፡00 ሰዓትተዘግቶ በ8 ፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትበት/ ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ይከፈታል፡፡ 
  • ሠ. የጨረታ ማስከበርያ ከታወቁ ባንኮች የሚሰጥ ሲፒኦ ብር 5000 ማስያዣማቅረብ አለበት፡፡ 
  • ት/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኝ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱበህግ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  • ለተጨማሪ መረጃ፡- አድራሻ ኮተቤ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን 200 ሜትር ገባብሎ 
  • ስልክ 011 868 8710 /011 868 49 16 

የኮተቤ ብርሃነ ህይወት አጸደ ህጻናት 

እና የመ/ ደ/ ት/ ቤት 



_______________________________ 

Category : Furnishing and Fixture, Beautification Service and Material, Office Supplies and Stationery, Office Items and Equipment, Purchase., Textile and Leather Products, Textiles/ Fabrics and Wearing 

Posted Date:አዲስ ዘመን  መጋቢት 4 ቀን 2012 

Deadline :2020-03-22 [መጋቢት12]

______________________________

ጤና ጣቢያው የህትመት የትራንስፖርት ማለትም የመድሃኒትና ሌሎች አገልግሎቶችን የማጓጓዝ ሥራ፤ አገልግሎትና የመጸዳጃ ቤት ታንከር የማሰመጠጥ ሥራዎችን እንዲሁም የቀለም ቅብ ሥራ (የመቀቢያው የጉልበት ሥራ ዋጋ) ብቻና የደንብ ልብስ ግዢ ፣ የፅዳት እቃዎች፣ቋሚ የቢሮ እቃዎች፣ አላቂ የቢሮ እቃዎችና የደንብ ልብሶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ 

Deadline :2020-03-22 [መጋቢት 12]

ጽ/ቤቱ የመስተንግዶ አገልግሎት ፣የትራንስፖርት አገልግሎት፣ የኮምፒዩተር ጥገና አገልግሎት፣ የጉልበት ሰራተኛ አገልግሎት፣ ዲኮር ፣ የደንብ ልብስ፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የቢሮ ቀለም ቅብ ፣ የዘር አገልግሎት፣ የቧንቧ መስመር መቀየር፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡|በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት|

Deadline : 2020-03-24 [መጋቢት 15]

ጽ/ቤቱ የተለያዩ አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣ልዩ ልዩ ቋሚ አላቂ እቃዎች ፣ የደንብ ልብስ ፣የህትመት ስራዎች ፣ቋሚ ዕቃዎች ፣የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች እና የፕሪንተርና ፎቶ ኮፒ ማሽን መለዋወጫ ግዥ ለዓመት የሚቆይ ፣የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ለ1 ዓመት የሚቆይ ፣የተለያዩ የመኪና ዲኮሬሽን ዕቃዎችና ንጣፍ ስራ ፣ የፓርቲሽን ስራ ፣የባሊኮኒ/ካውንተር /conter/ ጠረጴዛ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቦሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት አዲስ አበባ|

 Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 13]

ጤና ጣቢያው የደንብ ልብስ፣ አላቂ የጽዳት እቃዎች፣ የጥገና እቃዎችና ጥገና፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ህትመት፣ እንዲሁም ቋሚ እቃ ግዢ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል |በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት የወረዳ 12 ጤና ጣቢያ| 

 Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 12]

ባንኩ የባንክ ቅጾች ህትመት አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ |የኢትዮጵያ ልማት ባንክ | 

Deadline : 2020-03-31[መጋቢት 22]

ኤጀንሲው ከታች በሎት የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ |

Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 12]

ጽ/ቤቱ የፅህፈት መሳሪያዎች እና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ደንብ ልብስ፣ህትመት፣የመስኮት መጋረጃ /የሻተር/ ስራ፣የታሸገ ውሃ፣ኮምፒውተር፣የቢሮ ፖርቲሽን ስራ፣የጀነሬተር ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት | 

Deadline : 2020-03-25[መጋቢት 16]

መ/ቤቱ የሠራተኞች ደንብ ልብስ ፣የጽህፈት መሣሪያዎች እና የጽዳት መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል |የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር| 

Deadline : 2020-04-03 [መጋቢት 25]

Report Page