walia tender 121

walia tender 121

አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ  

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በ2012 በጀት ዓመት

  • የሠራተኞች ደንብ ልብስ ፣
  • የጽህፈት መሣሪያዎች እና
  • የጽዳት መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ የሚከተለውን የጨረታ መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡ 
  1. ዕቃዎችን በጥራት ለማቅረብ የሚያስችል ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የ2012 የሥራ ንግድ ፈቃድ ያደሱ፡፡ 
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ያማይመለስ ብር 100.00( አንድ መቶ) በመክፈል መግዛት ይቻላል፡፡ 
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናውን እና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  4. ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16 የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4 ፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡ 
  5. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 
  6. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያለው በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገቡ ከሚያረጋግጥ አካል የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡ 
  7. የተጠየቁ ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ የሚችል ተጫራች መሆን አለበት:: 
  8. የVAT ተመዝጋቢ መሆን አለበት፡፡ 

ማሳሰቢያ፡ * የጨረታው ማብራሪያ በሰነዱ ላይ ተገልጿል፡፡ 

* አድራሻ:- ከብሔራዊ ባንክ ከፍ ብሎ ፋና ቴሌቪዥን ፊት ለፌት:: 

*በተጨማሪ ኢንፎርሜሽን በስልክ ቁጥር፡0115507624 መጠየቅ ይቻላል :: 

* የጨረታ ሰነድ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ቢሮ ቁጥር 121 መግዛት የሚችሉ፡፡ 

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር




___________________________________________________________________________________

Category : Cleaning and Janitorial., Cleaning and Janitorial Equipments, Office Supplies and Stationery, Stationery Supplies, Purchase., Textile and Leather Products, Textiles/ Fabrics and Wearing

Posted Date : አዲስ ዘመን አርብ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ . ም   

Deadline : 2020-04-03 [መጋቢት 25]

__________________________________________________

ጽ/ቤቱ የተለያዩ አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣ልዩ ልዩ ቋሚ አላቂ እቃዎች ፣ የደንብ ልብስ ፣የህትመት ስራዎች ፣ቋሚ ዕቃዎች ፣የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች እና የፕሪንተርና ፎቶ ኮፒ ማሽን መለዋወጫ ግዥ ለዓመት የሚቆይ ፣የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ለ1 ዓመት የሚቆይ ፣የተለያዩ የመኪና ዲኮሬሽን ዕቃዎችና ንጣፍ ስራ ፣ የፓርቲሽን ስራ ፣የባሊኮኒ/ካውንተር /conter/ ጠረጴዛ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቦሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት አዲስ አበባ|

 Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 13]

ጤና ጣቢያው የደንብ ልብስ፣ አላቂ የጽዳት እቃዎች፣ የጥገና እቃዎችና ጥገና፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ህትመት፣ እንዲሁም ቋሚ እቃ ግዢ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል |በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት የወረዳ 12 ጤና ጣቢያ| 

 Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 12]

ባንኩ የባንክ ቅጾች ህትመት አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ |የኢትዮጵያ ልማት ባንክ | 

Deadline : 2020-03-31[መጋቢት 22]

ኤጀንሲው ከታች በሎት የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ |

Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 12]

ጽ/ቤቱ የፅህፈት መሳሪያዎች እና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ደንብ ልብስ፣ህትመት፣የመስኮት መጋረጃ /የሻተር/ ስራ፣የታሸገ ውሃ፣ኮምፒውተር፣የቢሮ ፖርቲሽን ስራ፣የጀነሬተር ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት | 



Back to home

Report Page