walia tender

walia tender

አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ  

የጨረታ ቁጥር ወ -01-02-/2012 

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ፋይናንስ ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተገለፁትን አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

  • ሎት 1 የመስተንግዶ አገልግሎት
  • ሎት 2 የትራንስፖርት አገልግሎት
  • ሎት 3 የኮምፒዩተር ጥገና አገልግሎት
  • ሎት 4 የጉልበት ሰራተኛ አገልግሎት
  • ሎት 5 ዲኮር
  • ሎት 6. የደንብ ልብስ
  • ሎት 7 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች
  • ሎት 8 የፅዳት ዕቃዎች
  • ሎት 9 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
  • ሎት 10 የቢሮ ቀለም ቅብ
  • ሎት 11 የዘር አገልግሎት
  • ሎት 12 የቧንቧ መስመር መቀየር
  • ሎት 13 ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች 

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አቅራቢዎች በጨረታ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን :: 

  • በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ 
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ተመዝጋቢ የሆኑ 
  • ተጫራቾች የንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥርና የቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት ሰነድ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ በማያያዝ ማስገባት አለባቸው፡፡ 
  • በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ መረጃቸው መገኘት የሚችል፡፡ 
  • ተጫራቾች ለመጫረት የሚፈልጉትን የጨረታ አይነት የእቃዎች ናሙና በየሎቱ በመለየት የሚያስፈልጉ ናሙናዎችን በሙሉ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ባሉት ቀናት ውስጥ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡ 
  • ተጫራቾች ለኮምፒዩተር ጥገና አገልግሉት የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡ 
  • ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ሎት1 ለሎት ብር 2,000/ ሁለት ሺ ብር/ ሎት 2 ብር 1,000 / አንድ ብር/ ሎት 3 ብር 1,000/ አንድ ሺህ ብር/ ሎት 4 ብር 800/ ስምንት መቶ ብር/ ሎት 5 ብር 1,000/ አንድ ሺህ ብር ሎት 6 ብር 1,300/ አንድ ሺ ሶስት መቶ ብር/ ሎት7 ብር 800/ ስምንት መቶ ብር/ ሎት 8 ብር 1,800/ አንድ ሺ ስምንት መቶ ብር / ሎት 9 ብር 3,000/ ሶስት ሺብር / ሎት 10 ብር 1,000/ አንድ ሺ ብር/ ሎት 11 ብር 1,000/ አንድ ሺ ብር/ ሎት 2 ብር 2,000/ ሁለት ሺ ብር/ ሎት 13 ብር 2000/ ሁለት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በየሎቱ/ለየብቻ በማሰራት ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  • ተጫራቾች ከላይ ከተዘረዘሩት የጨረታ ዓይነቶች በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላል፡፡ 
  • ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ አቅራቢዎች የጨረታውን ሰነድ ወደ አየር ጤና በሚወስደው መንገድ ከዘነበ ወርቅ አደባባይ ከፍ ብሎ የሚገኘው ወረዳ 01 አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አራተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 402 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 11 ኛው ቀን 4 ፡00 ሰዓት ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100/ መቶ ብር/ በየሎቱ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡ 
  • ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡትን ሰነድ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻ ኦርጅናል እና ኮፒ በማለት በፖስታ ላይ በመፃፍና በማሸግ ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ ለዚሁ ጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከ04/07/12 እስከ 18/07/2012 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡ 
  • ጨረታው በ11 ኛው ቀን 4 ፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን ከቀኑ በ4 ፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ ይከፈታል፡፡ 
  • ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም ካላንደር የሚዘጋው ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት በተጠቀሰው ቢሮ የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 
  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በሚገዙበት ወቅት ሰነድ የሚሸጠው በየሎቱ ተለይቶ መሆኑን ማወቅ አለባቸው፡፡ የጨረታው አሸናፊው በስምንተኛው ቀን የውል ማስከበሪያ ይዞ በመቅረብ ውል መዋዋል አለበት ካልቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡ 
  • ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚመጡ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 
  • ጽ/ቤቱ በሚገዛው ዕቃ ላይ 20% መጨመርም ሆነ መቀነስ ይችላል፡፡ 
  • ጨረታው የሚሞላው ቫትን ያካተተ መሆን አለበት ከቫት ውጭ የተሞላ ዋጋ ተቀባይነት የለውም፡፡ 
  • ተጫራቾች የጨረታ መመሪያውን ከሰነድ ጋር በማያያዝ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 
  • ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  • ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር፡- 011-3-48-66-08/011-8-69 42-06 

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01

ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ ቤት




___________________________________________________________________________________

Category : Food and Beverage, Catering Service, Installation and Maintenance, Office Supplies and Stationery, Office Items and Equipment, Office Equipment Maintenance, Plastic/ Pipes and Fittings, Pipes and Tubes, Public Relations and Advertising, Promotional Items, Purchase., Textile and Leather Products, Textiles/ Fabrics and Wearing, Transport and Transit, Transport Services

Posted Date : አዲስ ዘመን አርብ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ . ም   

Deadline : 2020-03-24 [መጋቢት 15]

________________________________________________________________

ጽ/ቤቱ የተለያዩ አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣ልዩ ልዩ ቋሚ አላቂ እቃዎች ፣ የደንብ ልብስ ፣የህትመት ስራዎች ፣ቋሚ ዕቃዎች ፣የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች እና የፕሪንተርና ፎቶ ኮፒ ማሽን መለዋወጫ ግዥ ለዓመት የሚቆይ ፣የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ለ1 ዓመት የሚቆይ ፣የተለያዩ የመኪና ዲኮሬሽን ዕቃዎችና ንጣፍ ስራ ፣ የፓርቲሽን ስራ ፣የባሊኮኒ/ካውንተር /conter/ ጠረጴዛ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቦሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት አዲስ አበባ|

 Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 13]

ጤና ጣቢያው የደንብ ልብስ፣ አላቂ የጽዳት እቃዎች፣ የጥገና እቃዎችና ጥገና፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ህትመት፣ እንዲሁም ቋሚ እቃ ግዢ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል |በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት የወረዳ 12 ጤና ጣቢያ| 

 Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 12]

ባንኩ የባንክ ቅጾች ህትመት አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ |የኢትዮጵያ ልማት ባንክ | 

Deadline : 2020-03-31[መጋቢት 22]

ኤጀንሲው ከታች በሎት የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ |

Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 12]

ጽ/ቤቱ የፅህፈት መሳሪያዎች እና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ደንብ ልብስ፣ህትመት፣የመስኮት መጋረጃ /የሻተር/ ስራ፣የታሸገ ውሃ፣ኮምፒውተር፣የቢሮ ፖርቲሽን ስራ፣የጀነሬተር ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት | 

Deadline : 2020-03-25[መጋቢት 16]

መ/ቤቱ የሠራተኞች ደንብ ልብስ ፣የጽህፈት መሣሪያዎች እና የጽዳት መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል |የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር| 

Deadline : 2020-04-03 [መጋቢት 25]

Back to Home

Report Page