Walia tender pr
አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁ. ፋማዳ /
ግሥአቡ/014 /2012
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ማስታወቂያ ሰሌዳ ግዥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛትይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች በጨረታውእንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡
- በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራች ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ሥፍ ፍቃድ ያላቸውናበመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የእቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥለመመዝገባቸው ከድረገፁ ( website) ዓትመው ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡና የግብር መለያሰርተፍኬት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100 ( አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለገሐር በሚገኘው የድርጅቱዋና መስሪያ ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 ድረስ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች ብር 15,000.00 ( አስራ አምስት ሺህ ብር) የጨረታ ማስከ በሪያበባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO)ወይም ለዘጠና ቀናት የሚቆይ ቅድመ ሁኔታያላስቀመጠ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች መወዳደሪያ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለገሐር በሚገኘውየድርጅተ ዋና መስሪያ ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 በተዘጋጀው ሳጥን ውስ ጥመጋቢት 18 ቀን 2012 ዓ. ም. እስከ ቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ማስገባትይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትበእለቱ ማለትም መጋቢት 18 ቀን 2012 ዓ ም በፋሲ ሊቲ ማኔጅመንት የስብሰባ አዳራሽ ከቀኑ 8 ፡30 ሰዓት ይh ፊታል፤
- መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው
- ለተጨማሪ ማብራሪ ያ በስልክ ቁጥር ፡ - 011-5512400 የውስጥ መስመር217 ወይም በቀጥታ 011-5504931 መጠየቅ ይ ቻላል፡፡
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት
_______________________________
Category : Photography and Filming., Photography/ Filming and Documentary, Public Relations and Advertising, Billboards and Digital Advertising, Purchase.
Posted Date : አዲስ ዘመን መጋቢት 6 ቀን 2012
Deadline :2020-03-27[18]
_____________________
ጽ/ቤቱ የፅህፈት መሳሪያዎች እና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ደንብ ልብስ፣ህትመት፣የመስኮት መጋረጃ /የሻተር/ ስራ፣የታሸገ ውሃ፣ኮምፒውተር፣የቢሮ ፖርቲሽን ስራ፣የጀነሬተር ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት |
Deadline : 2020-03-25[መጋቢት 16]
ጽ/ቤቱ የተለያዩ አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣የፅዳት ዕቃዎች፣ልዩ ልዩ ቋሚ አላቂ እቃዎች ፣ የደንብ ልብስ ፣የህትመት ስራዎች ፣ቋሚ ዕቃዎች ፣የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች እና የፕሪንተርና ፎቶ ኮፒ ማሽን መለዋወጫ ግዥ ለዓመት የሚቆይ ፣የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ለ1 ዓመት የሚቆይ ፣የተለያዩ የመኪና ዲኮሬሽን ዕቃዎችና ንጣፍ ስራ ፣ የፓርቲሽን ስራ ፣የባሊኮኒ/ካውንተር /conter/ ጠረጴዛ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል |በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቦሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት አዲስ አበባ|
Deadline : 2020-03-22 [መጋቢት 13]