Con 23

Con 23

አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)

በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ 

                     ማስታወቂያ 

የጂማ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለ2012 የበጀት ዓመት 14/7/2012 - 23/7/ 2012 ለዎርክ ሾፕ ግንባታ እጅ ዋጋ ተጫራቾችን በጨረታ 

አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል:: 

ስለዚህ ተጫራቾች 

  1. ህጋዊ የግንባታ ፈቃድ GC-7 ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የንግድ ፍቃዳቸውን ያሳደሱና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ:: 
  2. ተጫራቾች የግንባታ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ:: 
  3. ተጫራቾች ተጨማሪ የግንባታ መልካም አፈጻጸም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል:: 
  4. ተጫራቶች የማይመለስ ብር 300 /ሦስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ከኮሌጁ መግዛት ይችላሉ:: 
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዳቸው /ሎት/ 100,000 /መቶ ሺ ብር/ በባንክ የተመሠከረለት /CPO/ ማቅረብ አለባቸው:: 
  6. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ እና ቴክኒካል ሰነድ 1 ኦርጅናል እና 2 ኮፒ ለየብቻው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻውን በመጥቀስ በተጨማሪም የጨረታ ሰነድ የገዙበትን ደረሰኝ በማካተት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ መከተት ይኖርብዎታል:: 
  7. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብ እና ስርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም:: 
  8. ጨረታው የሚከፈተው በጋዜጣ ከወጣበት ከ7ኛው የስራ ቀን ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን በ8፡30 ሰዓት ይከፈታል። 
  9. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም:: 
  10. መ/ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ መተው ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 
  11. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0471121473፣0928304641 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል: 

የጂማ ፖሊ ቴክኒክ 

ኮሌጅ

 Posted date:አዲስ ዘመን መጋቢት 12፥2012

Dead line: March 28,2020 (መጋቢት 19)

Back

Report Page