ቅዱሳን

ቅዱሳን

የግንኙነት እና ሚዲያ ክፍል ሰብሳቢ፡ ◦•●◉✿dersolgne @ dGb.ms✿◉●•◦

ዝክረ ቅዱሳን ዘታኅሳስ 1

December 10, 2022

የዲ/ዮርዳኖስ አበበ ትምህርቶች የሚተላለፉበት ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት:

❖ ታኅሣሥ ፩ (1) ❖

"ቅዱስ ዼጥሮስ ዘጋዛ" እና "ቅድስት ቤርሳቤህ"

ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞

+*" ታላቁ ቅዱስ ኤልያስ "*+

=>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ

ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

ከወሰዳቸው እሥራኤል (10ሩ ነገድ) ሲሆን አባቱ


ታይቷል:: ብርሃን የለበሱ 4 ሰዎች (መላእክት)


+ካህናቱ ግን ነገሩ ቢረቅባቸው "ምን ዓይነት ፍጥረት

ይሆን? በእሥራኤል ይነግሥ ይሆን! ወይስ ነቢይ


የሚመለክበት ነበር:: ድሮ በኢሎፍላውያን እጅ የነበሩት

ገብተው ነበር::

+ቅዱስ ኤልያስ ግን በዚህ ክፉ ትውልድ መካከል


+በዚያ ወራትም እግዚአብሔር ለነቢይነት ጠራው::

እርሱም "እሺ" ብሎ ታዞ የእግዚአብሔርን የጸጋ ጥሪ

ተቀበለ::

ማደርን አይወድምና መኖሪያውን በተራሮችና በዱር


2.ለብሕትውና (ብቸኛ ነበርና)

የጣለ ነቢይ ይባላል::

+መቼም በብሉይ ኪዳን የቅዱስ ኤልያስን: በዘመነ

ክርስቶስ የመጥምቁ ዮሐንስን: በዘመነ ሊቃውንት ደግሞ

የአፈ ወርቅ ዮሐንስን ያህል ደፋርና መገሥጽ አስተማሪ

አልነበረም:: በጊዜው ደግሞ አክአብና ኤልዛቤል የሚባሉ

ክፉ ባልና ሚስት በእሥራኤል ላይ ነግሠው ሕዝቡን

አፈሰሱት:: ናቡቴም "የአባቶቼን ርስት አልሸጥም:

ቀርቦ "የናቡቴ ደም በእናንተ ላይ አይቀርም:: የአንቺንም

የእግዚአብሔር ነውና አላገኘችውም::

+በዚህ ብስጭትም ይመስላል አንድ ሺህ ነቢያትን

መቶውን ግን ቅዱስ አብድዩ በዋሻ ውስጥ ደብቆ

እየመገበ አተረፋቸው:: በእሥራኤል ውስጥ ግን ዓመጻና

ኃጢአት እየተስፋፋ ሔደ:: የእግዚአብሔርን ስጦታ

እየተመገበ ሕዝቡ ለቤል (ለበዓል) ሰገደ::


ከለከለ::

ለመከር ከመስጠት ተከለከለ::

ይመግበው: ምንጭ ፈልቆለት ይጠጣ ነበር:: ይሔው

ሰራፕታ እንዲወርድ አዘዘው:: በዚያም የነቢዩ ዮናስ እናት


+ልጇ ሕጻኑ ዮናስ ቢሞትም በጸሎቱ አስነሳላት::

የዘጋውን ሰማይ ከፍቶታል:: ሕዝቡም ዕለቱኑ ከበረከቱ

+ከዚያ አስቀድሞ ግን ከኤልዛቤል 850 ነቢያተ ሐሰትና

ዳር በሰይፍ መትተዋቸዋል::

አሳደደችው:: "አቤቱ ከአባቶቼ አልበልጥምና ውሰደኝ!

ብሔረ ሕያዋን እንደሚወስደው ብሥራትን ነገረው::


+ደክሞት ተኝቶ ሳለም ቅዱስ መልአክ (ሚካኤል)

ቀስቅሶ ታየው:: እንጐቻ ባገልግል: ውሃ በመንቀል

እስመ ርሑቅ ፍኖትከ - ጐዳናህ ሩቅ ነውና

+ኤልያስም ለ40 ቀናት ያለ ምግብ ተጉዟል:: ከዚያ

በሁዋላም ቅዱስ ኤልያስ በክፋተኞች ላይ 2 ጊዜ እሳትን

+የሚያርግበት ጊዜ ሲደርስም ደቀ መዝሙሩን ኤልሳዕን

ግን በብርታት ተከተለው:: ዮርዳኖስን ከፍለው ከተሻገሩ

በሁዋላ ግን ቅዱስ ኤልያስን ሠረገላ እሳት ወርዶ

ነጠቀው:: ለኤልሳዕም እኩሉን ግምጃውን ጣለለት::


¤ለተጨማሪ ንባብ ( ከ1ነገ. 17-2ነገ. 2, እና ዕርገተ ኤልያስን ያንብቡ::)



አካባቢ የተወለደ ሲሆን የክቡራኑ የመሣፍንት ልጅ ነው::

ትንሹ ቴዎዶስዮስ ወደ ቤተ መንግስቱ ወሰደው::


+በዚያም "አገረ ገዥ ላድርግህ" ብሎ ቢጠይቀው

መጥተው በግድ ወስደው: የጋዛ (አሁን የፍልስጤምና



ዘመናት በቅድስና ኑሮም በዚህች ቀን ዐርፏል::


የልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት ሚስትና የሰሎሞን እናት

ለመሆን በቅታለች:: ቁጥሯ ከደጋግ እናቶቻችን ሲሆን

የድንግል ማርያም ቅድመ አያትም ናት:: አንዳንድ

ትውልዷንም ከኢትዮዽያ ያደርጉታል::=>አምላከ ኤልያስ በምልጃው ለሃገራችንና ለሕዝቧ

=>ታሕሳስ 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=

=>ወርኀዊ በዓላት

2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና

4.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር

5.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላእክት


በኮሬብ ያዘዝኩትን: የባሪያየን የሙሴን ሕግ አስቡ::

እነሆ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ

ልጆች: የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል:: +"+ (ሚል. 4:4)


Report Page