ቅዱሳን
የግንኙነት እና ሚዲያ ክፍል ሰብሳቢ፡ ◦•●◉✿dersolgne @ dGb.ms✿◉●•◦ዝክረ ቅዱሳን ዘታኅሳስ 1
December 10, 2022
የዲ/ዮርዳኖስ አበበ ትምህርቶች የሚተላለፉበት ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት:
❖ ታኅሣሥ ፩ (1) ❖
"ቅዱስ ዼጥሮስ ዘጋዛ" እና "ቅድስት ቤርሳቤህ"
ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
+*" ታላቁ ቅዱስ ኤልያስ "*+
=>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ
ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ከወሰዳቸው እሥራኤል (10ሩ ነገድ) ሲሆን አባቱ
ታይቷል:: ብርሃን የለበሱ 4 ሰዎች (መላእክት)
+ካህናቱ ግን ነገሩ ቢረቅባቸው "ምን ዓይነት ፍጥረት
ይሆን? በእሥራኤል ይነግሥ ይሆን! ወይስ ነቢይ
የሚመለክበት ነበር:: ድሮ በኢሎፍላውያን እጅ የነበሩት
ገብተው ነበር::
+ቅዱስ ኤልያስ ግን በዚህ ክፉ ትውልድ መካከል
+በዚያ ወራትም እግዚአብሔር ለነቢይነት ጠራው::
እርሱም "እሺ" ብሎ ታዞ የእግዚአብሔርን የጸጋ ጥሪ
ተቀበለ::
ማደርን አይወድምና መኖሪያውን በተራሮችና በዱር
2.ለብሕትውና (ብቸኛ ነበርና)
የጣለ ነቢይ ይባላል::
+መቼም በብሉይ ኪዳን የቅዱስ ኤልያስን: በዘመነ
ክርስቶስ የመጥምቁ ዮሐንስን: በዘመነ ሊቃውንት ደግሞ
የአፈ ወርቅ ዮሐንስን ያህል ደፋርና መገሥጽ አስተማሪ
አልነበረም:: በጊዜው ደግሞ አክአብና ኤልዛቤል የሚባሉ
ክፉ ባልና ሚስት በእሥራኤል ላይ ነግሠው ሕዝቡን
አፈሰሱት:: ናቡቴም "የአባቶቼን ርስት አልሸጥም:
ቀርቦ "የናቡቴ ደም በእናንተ ላይ አይቀርም:: የአንቺንም
የእግዚአብሔር ነውና አላገኘችውም::
+በዚህ ብስጭትም ይመስላል አንድ ሺህ ነቢያትን
መቶውን ግን ቅዱስ አብድዩ በዋሻ ውስጥ ደብቆ
እየመገበ አተረፋቸው:: በእሥራኤል ውስጥ ግን ዓመጻና
ኃጢአት እየተስፋፋ ሔደ:: የእግዚአብሔርን ስጦታ
እየተመገበ ሕዝቡ ለቤል (ለበዓል) ሰገደ::
ከለከለ::
ለመከር ከመስጠት ተከለከለ::
ይመግበው: ምንጭ ፈልቆለት ይጠጣ ነበር:: ይሔው
ሰራፕታ እንዲወርድ አዘዘው:: በዚያም የነቢዩ ዮናስ እናት
+ልጇ ሕጻኑ ዮናስ ቢሞትም በጸሎቱ አስነሳላት::
የዘጋውን ሰማይ ከፍቶታል:: ሕዝቡም ዕለቱኑ ከበረከቱ
+ከዚያ አስቀድሞ ግን ከኤልዛቤል 850 ነቢያተ ሐሰትና
ዳር በሰይፍ መትተዋቸዋል::
አሳደደችው:: "አቤቱ ከአባቶቼ አልበልጥምና ውሰደኝ!
ብሔረ ሕያዋን እንደሚወስደው ብሥራትን ነገረው::
+ደክሞት ተኝቶ ሳለም ቅዱስ መልአክ (ሚካኤል)
ቀስቅሶ ታየው:: እንጐቻ ባገልግል: ውሃ በመንቀል
እስመ ርሑቅ ፍኖትከ - ጐዳናህ ሩቅ ነውና
+ኤልያስም ለ40 ቀናት ያለ ምግብ ተጉዟል:: ከዚያ
በሁዋላም ቅዱስ ኤልያስ በክፋተኞች ላይ 2 ጊዜ እሳትን
+የሚያርግበት ጊዜ ሲደርስም ደቀ መዝሙሩን ኤልሳዕን
ግን በብርታት ተከተለው:: ዮርዳኖስን ከፍለው ከተሻገሩ
በሁዋላ ግን ቅዱስ ኤልያስን ሠረገላ እሳት ወርዶ
ነጠቀው:: ለኤልሳዕም እኩሉን ግምጃውን ጣለለት::
¤ለተጨማሪ ንባብ ( ከ1ነገ. 17-2ነገ. 2, እና ዕርገተ ኤልያስን ያንብቡ::)
አካባቢ የተወለደ ሲሆን የክቡራኑ የመሣፍንት ልጅ ነው::
ትንሹ ቴዎዶስዮስ ወደ ቤተ መንግስቱ ወሰደው::
+በዚያም "አገረ ገዥ ላድርግህ" ብሎ ቢጠይቀው
መጥተው በግድ ወስደው: የጋዛ (አሁን የፍልስጤምና
ዘመናት በቅድስና ኑሮም በዚህች ቀን ዐርፏል::
የልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት ሚስትና የሰሎሞን እናት
ለመሆን በቅታለች:: ቁጥሯ ከደጋግ እናቶቻችን ሲሆን
የድንግል ማርያም ቅድመ አያትም ናት:: አንዳንድ
ትውልዷንም ከኢትዮዽያ ያደርጉታል::=>አምላከ ኤልያስ በምልጃው ለሃገራችንና ለሕዝቧ
=>ታሕሳስ 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
=>ወርኀዊ በዓላት
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
4.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
5.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላእክት
በኮሬብ ያዘዝኩትን: የባሪያየን የሙሴን ሕግ አስቡ::
እነሆ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ
ልጆች: የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል:: +"+ (ሚል. 4:4)