࿇ ሐዋርያ ማቴዎስ🌀 ቤተ ሚካኤል🌀 ለቅኔ የሚያስነግረው👉ሕዝቡን አሳምኖ ማጥመቁ፣👉የንጉሡን ልጅ ከሞት ማስነሳቱ👉በደመና ተነጥቆ ብሔረ ብፁዓን መግባቱ፣👉በሰይፍ መቆረጡ፣🌀ንጽጽር👉ሙት በማንሳቱ➛ኤልያስ፣ኤልሳዕ፣ ሐዋርያት👉በደመና በመጫኑ➛ቶማስ፣ኤልያስ👉በሰይፍ በመቆረጡ➛በሰይፍ የተቆረጡ ሐዋርያት“በረከቱ ትደርብን” መልካም የቅኔ ቆጠራ!!!