walia tender

walia tender

አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ  

አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ለሰጠዉ ብድር በዋስትና የያዛቸዉን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።በዚሁ መሰረት ማንኛዉም ተጫራች ሐራጁ በሚካሄድበት ቀን ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት በጨረታዉ ተወዳድሮ ንብረቱን እንዲገዛ ተጋብዟል። 


የተበዳሪዉ ስም;ኬኛ ጠቅላላ ንግድ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር

የንብረት አስያዥ  ስም:ኢዮብ መሀመድ

ለጨረታ የቀረበዉ የመያዣ ንብረት አይነት:G+3 መኖሪያ ቤት

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ: አ.አ የካ ክ/ከተማ ቀ/ ወ13

የባለቤትነት ማረጋገጫ ቁጥር:የካ/179882/05

 የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር:475 ካ/ሜ

የጨረታ መነሻ ዋጋ :23,140,214.09

 ጨረታው የሚከናወንበት ቦታ:ንብረቱ የሚገኝበት

ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት:ሚያዝያ 3 ቀን 2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 4.00 -600 ሰዓት


  • ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% በ ባንኩ የክፍያ ማዘዣ ሰነድ(cpo) አሰርቶ ከጨረታዉ ቀን በፊት በባንኩ ዋና ቅርንጫፍ በመቅረብ ወይም ጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መመዝገብ ይችላሉ። 
  • ጨረታዉ በማስታወቂያዉ ላይ በተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ፣ታዛቢዎች በተገኙበት፣የመያዝና ንብረቱ በሚገኝበት የሚካሄድ ይሆናል። 
  • የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ ጨረታዉ ከተከናወነበት ማግስት ጀምሮ በሚቆጠር 15 ቀን ዉስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ዉስጥ ካልከፈለ ግን ለጨረታ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታዉ ተሰርዞ ለሐራጅ የሚቀርብ ይሆናል።በጨረታዉ ተሳትፈዉ ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም ሲፒኦ ወዲያኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል። 
  • ኃ/የተ/የግል ማህበርን ወይም አክሲዮን ማህበርን ወክሎ መጫረት የሚፈልግ ሥራ አስኪያጅ ወይም ም/ሥራ አስኪያጅ የድርጅት የመመስረቻ ጽሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ ይዞ መቅረብ ያለበት ሲሆን የሥራ አስኪያጅ ወይም የም/ሥራ አስኪያጅ ለዉጥ ተደርጎ ከሆነ ይህንኑ የሚገልጽ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽ/ቤት የቃለ ጉባኤ ከመመስረቻ ጽሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ ጋር ይዞ መቅረብ አለበት:: 
  • የጨረታዉ አሸናፊ ለመንግስት የሚከፈለዉን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም የሊዝ ክፍያ ይከፍላል። 
  • ተጫራቾች ለጨረታ የቀረበዉ ንብረት ያለበትን ሁኔታ በተመለከተ ከጨረታዉ ቀን በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና ሰዓት በባንኩ አበዳሪ ቅርንጫፎች በመቅረብ በሚያዘጋጀዉ ፕሮግራም መሰረት ንብረቱ ያለበትን ሁኔታ መመልከት ይችላሉ። 
  • ለተጨማሪ መረጃ አዲስ እንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ሕግ አገልግሎት በስልክ ቁጥር 0115571934፣ ሱማሌ ተራ ቅርንጫፍ 0111264020/23 በመደወል መጠየቅ ይቻላል። 
  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ። 

አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ. ማ. 

___________________________________________________________________________________

Category : Foreclosure., House and Building Foreclosure, House and Building., House and Building Sale, Sale.

Posted Date : ሪፖርተር ረቡዕ መጋቢት 2 ቀን 2012 ዓ . ም    

Deadline : 2020-04-11[ ሚያዝያ 3]

____________________________________________

.በን/ስ/ላ/ክ/ከ/ወ/6 የቤ.ቁ … በንጽጽር 140,52 ካ.ሜ ድርሻ ያለው የሀራጅ ሽያጭ መነሻ ዋጋ 148,786.31 መሆኑ ታውቆ ሚያዚያ 5 ቀን 2012 ዓ.ም በሐራጅ ይሸጣል፡፡|የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍ/ቤት የፌዴራል ፍ/ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት| 

Deadline : 2020-04-13 [ ሚያዝያ 5]

ድርጅቱ ሪከቨሪ የሚገኝ የሠ/ቁ 3-45… ኢት የሆነው መኪና የሐራጅ ሽያጭ መነሻ ዋጋ ብር 420,000 መሆኑ ታውቆ ሚያዚያ 5 ቀን 2012 ዓ.ም በሐራጅ ይሸጣል። |በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት|

Deadline : 2020-04-13 [ ሚያዝያ 5]


back to home


Report Page