other Exibi security guard

ለመጀመሪያ ጊዜ የጨረታ ማስታወቂያ
ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት የጥበቃ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ሙሉ መረጃ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ግንቦት 03 /2012 ዓ.ም እስከ ግንቦት 17/2010 ዓ.ም ድረስ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት መስቀል አደባባይ በሚገኘው ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ብር 100 ( አንድ መቶ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ግንቦት 18 /2012 ዓ. ም ከቀኑ 8 ፡00 እስከ 8 ፡30 ድረስ ማስገባት የሚቻል ሲሆን የጨረቃናሳጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት በዚሁ ዕለት ከቀኑ 8 ፡35 ሰዓት በማዕከሉ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል ::
ለበለጠ መረጃ፡- 0912-017378 ላይ መደወል ይቻላል።
ማዕከሉ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ ህጋዊ መብቱ የተጠበቀ ነው።
Posted: ሪፖርተር ግንቦት 02 ቀን 2012
Deadline: May 26, 2020
© walia tender