other Exibi security guard

other Exibi security guard


ለመጀመሪያ ጊዜ የጨረታ ማስታወቂያ
ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት የጥበቃ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ሙሉ መረጃ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ግንቦት 03 /2012 ዓ.ም እስከ ግንቦት 17/2010 ዓ.ም ድረስ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት መስቀል አደባባይ በሚገኘው ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ብር 100 ( አንድ መቶ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ግንቦት 18 /2012 ዓ. ም ከቀኑ 8 ፡00 እስከ 8 ፡30 ድረስ ማስገባት የሚቻል ሲሆን የጨረቃናሳጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት በዚሁ ዕለት ከቀኑ 8 ፡35 ሰዓት በማዕከሉ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል ::

ለበለጠ መረጃ፡- 0912-017378 ላይ መደወል ይቻላል።

ማዕከሉ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ ህጋዊ መብቱ የተጠበቀ ነው።



Posted: ሪፖርተር ግንቦት 02 ቀን 2012
Deadline: May 26, 2020


© walia tender

Report Page