ext halafi addisabeba haraj
![](/file/64d8d3bdd1d38bc97e97d.jpg)
የጨረታ ማስታወቂያ ማራዘሚያ
ረቡዕ ግንቦት 12 ቀን 2012 ዓ.ም. በታተመው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣው የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኃላፊ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የወጣው የፈሳሽና ደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ/የከባድ መኪናዎች አሮጌ ቁርጥራጭ ብረታ ብረት እና የመኪና መለዋወጫ ዕቃ ሐራጅና ግልፅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ የጨቁ 5/2012 የጨረታ ማስታወቂያ መክፈቻ ቀን ግንቦት 13/2012 ዓ.ም የተባለው ወደ ግንቦት 19/2012 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ኃላፊ ጉምሩክ ቅ/ ጽ/ ቤት
Posted: አዲስ ዘመን ግንቦት 13 ቀን 2012
Deadline: June 29, 2020
© walia tender