cater adama 45
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለ2013 የበጀት ዓመት
እንጀራ
የወተትና የእንስሳት ተዋጽኦ
የተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጥና አትክልቶች
ዳቦ
የከብት ሥጋ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት /ማስራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር አለባችሁ ::
የ2012 የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላቸሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ፡፡
ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT)እና ተርን ኦቨር (TOT) ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
ያሸነፉበትን እቃ ግዥ መ/ቤት ድረስ በራሳቸው ወጪ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦርጅናሉን ለየብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው::
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ ክፍል ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ 50 ብር/ ሃምሳ ብር/ እየከፈሉ እስከ ግንቦት 24/9/2012 6 ሰዓት ድረስ የጨረታውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡
ጨረታው የሚከፈተው በ24/9/2012 ዓ. ም ከቀኑ 8 ፡30 ሰዓት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
ለጨረታ ማስከበሪያ ብር ከዚህ በታች የተገለፀውን በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (በካሽ) ማስያዝ የሚችል ይሆናል፡፡
ለእንጀራ ብር 4500 ( አራት ሺ አምስት መቶ ብር)
ለወተትና የእንሳሰት ተዋጽኦ ብር 4000 ( አራት ሺህ) ብር
ለተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጥና አትክልቶች ብር 5,500 ( አምስት ሺህ አምስት መቶ) ብር
ለዳቦ ብር 4000 ( አራት ሺህ ብር )
ለከብት ሥጋ ብር 6,000 ( ስድስት ሺህ) ብር
መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 09-11-36-68-92 ደውለው መረዳት ይችላሉ ፡፡
አዳሚ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ
Posted: አዲስ ዘመን ግንቦት 11 ቀን 2012
Deadline: June 1, 2020
© walia tender