Used oromia int bank23
![](/file/5c2049ee03dda47a77e12.jpg)
የጨረታ ቁጥር: ግፋማ/ ንአ/002/2012
ያገለገሉ ዕቃዎች የጨረታ ሽያጭ
ማስታወቂያ ቁጥር 002/2012
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ ዓይነት ያገለገሉ ዕቃዎች በጨረታ በማወዳደር ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ መሽጥ ይፈልጋል። ስለዚህ ዕቃዎቹን መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ 100.00 ( አንድ መቶ ) ብር በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ቦሌ መንገድ ጌቱ ኮሜርሽያል ሴንተር ጎን ከሚገኘዉ የባንኩ ዋና መ/ቤት ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 407-9-3 (ከንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል) በመውሰድ በጨረታው መሳተፍ ይችላል።
ተጫራቾች ለጨረታ የቀረቡትን የተለያዩ ዓይነት ያገለገሉ ዕቃዎች ሜክሲኮ አካባቢ ከሚገኘው አዲካ/ኤፌሪያን ኢትዮጵያ ሊሚትድ ግቢ ውስጥ እና ጎማ ቁጠባ ባለው የባንኩ መጋዘን በአካል ተገኝተው በማየት ዋጋቸውን በታሸገ ኤንቬሎፕ እስከ ሰኔ 5 ቀን 2012 ዓ/ ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ከላይ በተገለፀዉ አድራሻ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
ጨረታዉ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8 ፡00 ላይ ተዘግቶ 8 ፡30 ሰዓት ላይ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት መገኘት በሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ፊት ይከፈታል፡፡
ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ የብር 5,000.00 ( አምስት ሺህ ) ሲ. ፒ. ኦ በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ስም አሰርተው ከጨረታ ስነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው::
ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
![](/file/9345f8fe0a90632560a6e.jpg)
![](/file/5c554eafeec5a00248288.jpg)
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ. ማ
ስልክ ቁጥር፡ - 0115-57-20-37 /96
Posted: ሪፖርተር ግንቦት 23 ቀን 2012
Deadline: June 12, 2020
© walia tender