TEx,jan,elec 21
አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)
የጨረታ ማስታወቂያ
በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ለ2012 ዓ.ም ለወረዳው አገልግሎት የሚውል
- የተለየዩ የደንብ ልብስ፣
- የፅዳት እቃዎች ፤
- ኤሌክትሮኒክሶችን፤
- አላቂና ቋሚ የቢሮ ቃዎችን በ2ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተጫራቶች እንዲሳተፉ ይጋብዛል ::
ተወዳዳሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡
- 1ኛ፡- የዘመኑን ግብር የከፈሉ/በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
- 2ኛ. የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ ( tin number ) ፡፡
- 3ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በስራ ሰዓት ከግዢ ክፍል አንድ መቶ ብር /100.00 ብር ከፍለው በመውሰድ በታሸገ ፖስታ ቢሮ ቁጥር 08 በመቅረብ በጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ፡፡
- 4ኛ. ተጫራቾች ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 /አስር/ የስራ ቀናት መወዳደር ይችላሉ፡፡
- 5ኛ. ጨረታው ሁሉም ተጫራቾች በተገኙበት በ11 ኛው ቀን ከጠዋቱ 4.30 ሰዓት ይከፈታል።
- 6ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 /አስር ሺህ ብር በ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 01-18 93-12-28 /01-18-93-18-25
አድራሻ፡- የካ አባዶ መስቀለኛ ሳይደርሱ በስተግራ 50 ሜ ገባ ብሎ ይገኛል፡፡
Posted date:አዲስ ዘመን መጋቢት 13፥2012
Dead line:April 1,2020( መጋቢት 23)