TEx,jan,elec 21

TEx,jan,elec 21

አርጂ ገበያ (ጨረታ ማስታወቂያዎች)

የጨረታ ማስታወቂያ

በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ለ2012 ዓ.ም ለወረዳው አገልግሎት የሚውል

  • የተለየዩ የደንብ ልብስ፣
  • የፅዳት እቃዎች ፤
  • ኤሌክትሮኒክሶችን፤
  • አላቂና ቋሚ የቢሮ ቃዎችን በ2ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተጫራቶች እንዲሳተፉ ይጋብዛል ::

ተወዳዳሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡

  • 1ኛ፡- የዘመኑን ግብር የከፈሉ/በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
  • 2ኛ. የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ ( tin number ) ፡፡
  • 3ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በስራ ሰዓት ከግዢ ክፍል አንድ መቶ ብር /100.00 ብር ከፍለው በመውሰድ በታሸገ ፖስታ ቢሮ ቁጥር 08 በመቅረብ በጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  • 4ኛ. ተጫራቾች ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 /አስር/ የስራ ቀናት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  • 5ኛ. ጨረታው ሁሉም ተጫራቾች በተገኙበት በ11 ኛው ቀን ከጠዋቱ 4.30 ሰዓት ይከፈታል።
  • 6ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 /አስር ሺህ ብር በ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 01-18 93-12-28 /01-18-93-18-25

አድራሻ፡- የካ አባዶ መስቀለኛ ሳይደርሱ በስተግራ 50 ሜ ገባ ብሎ ይገኛል፡፡

Posted date:አዲስ ዘመን መጋቢት 13፥2012

Dead line:April 1,2020( መጋቢት 23)

back

back to home

Report Page