Sale 35

Sale 35


ያገለገሉ የቢሮ እቃዎችና የፕሮጀክት መሳሪያዎችን ለመሸጥ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ

አድማስቴል ኢማ. ከላይ የተጠቀሱትን እቃዎች በጨረታ ለመሸጥ ስለሚፈልግ/ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የዋጋ ዝርዝር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ 30/7/2012 ዓ. ም ድረስ እንዲያስገቡ ይጠይቃል፡፡ ተጫራቾች የእቃውን ዝርዝር ከድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት መውሰድ ይችላሉ፡፡ ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻችን፡- ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ አጠገብ ሁሴን ህንጻ 4ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር 0911214901/0114663475

አድማስቴል አክሲዮን ማኅበር





_______________________________
Category : Office Supplies and Stationery, Office Items and Equipment, Sale.

Posted Date : አዲስ ዘመን መጋቢት 17 ፥2012
Deadline :2020-04-12

Report Page