Read more
የግንኙነት እና ሚዲያ ክፍል ሰብሳቢ፡ ◦•●◉✿dersolgne @ dGb.ms✿◉●•◦ዝክረ ቅዱሳን ዘኅዳር 30
December 9, 2022
የዲ/ዮርዳኖስ አበበ ትምህርቶች የሚተላለፉበት ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት:
✞✞✞ እንኩዋን ለጻድቅ ንጉሥ "አፄ ገብረ መስቀል" እና "ቅዱስ አካክዮስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችህ ✞✞✞
+"+ ጻድቅ አፄ ገብረ መስቀል +"+
=>የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በብዙ ነገሮቿ የታደለች ናት:: ከእነዚህም መካከል በዓለም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መንገድ ከደርዘን በላይ የሚሆኑ ነገሥቶቿ (መሪዎቿ) ቅዱሳን (ጻደቃን) ናቸው:: ለአንዲት ሃገር የመሪዎቿ ጥሩ ክርስቲያን መሆን እጅግ ወሳኝ ነው::
+ባለፉት 40 ዓመታት እንኩዋ የደረሰብንን የመንፈስ ዝለትና የሞራል ዝቅጠት ስንመለከት አንድም ችግሩ ከመሪዎቻችን እንደ ሆነ እናስተውላለን:: የሃገራችንን ታሪክ ስንመለከት ግን በእሳትና በጦርነት መካከል ሆነው ለፈጣሪ የተገዙ ብዙ ነገሥታትን እናገኛለን::
1.ንግሥተ ሳባ
3.አብርሐ ወአጽብሐ
5.ገብረ መስቀል
7.ላሊበላ
10.ዳዊት
11.ቴዎድሮስ ቀዳማዊ
12.ዘርዓ ያዕቆብ
16.ገላውዴዎስ
18.ኢያሱ ቀዳማዊና
+ከእነዚህ መሪዎቻችን መካከል እኩሉ መንግስታቸውን ትተው በርሃ የገቡ ሲሆኑ እኩሉ ደግሞ በዙፋናቸው ላይ ሳሉ በጐ ሠርተው የተገኙ ናቸው:: አንዳንዶቹ ደግሞ በጥፋታቸው ተጸጽተው ንስሃ የገቡ ናቸው::
+ከዚህ ቅዱስ የመጀመሪያ የምናደንቀው ስሙን ነው::
የክርስትና ደረጃ ያሳያል:: "ገብረ መስቀል" ማለት
ማንነት የረዳው ይመስላል:: ያ ኃያል: ብርቱና ዓለም
የፈራው አባቱ ሲጀመር በፍቅረ ክርስቶስና በድንግል እናቱ
ፍቅር የተያዘ ደግ ሰው መሆኑ: ሲቀጥል ደግሞ ያለ
+እርሱም ከአባቱ እንዳየው በአክሱም ላይ በነገሠባቸው
ዓመታት በጾምና በጸሎት: ፍትሕ ርትዕ ሳደያጉዋድል:
ድሃም ሳይበድል ይኖር ዘንድ ጥረት አድርጉዋል::
+"+ አፄ መስቀል +"+
=>ይህ ጻድቅ ንጉሥ ለእኛ ከተወልን ትሩፋቶቹ አንዱ በዓለ
መስቀልን በአደባባይ ማስከበሩ ቅድሚያውን ይይዛል::
ይባላል::
+ሕዝቡ: ካህናቱና መሳሣፍንቱ አድዬ አበባ እየዘነጠፉ
ወደ ንጉሡ አደባባይ ይተማሉ:: በዚያም በያሬድ ዝማሬ
ለቅዱስ መስቀሉ ታላቅ በዓል ይከበራል:: ይህ በዓል
+"+ ንጉሡና ቅዱስ ያሬድ +"+
መስቀል ዘመን ነው:: ቅዱስ ያሬድ ከሰማይ ያገኘውን
"ሃሌ ሉያ . . .! ቀዳሚሃ ለጽዮን ሰማየ ሣረረ::
ወበዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ግብራ
ለደብተራ::" ብሎ ከ3ቱ ጸዋትወ ዜማ በአንዱ በአራራይ
ሲያዜም ንጉሡ በዜማው ተመስጦ እየሮጠ ወደ ጽዮን
ደርሷል::
+ከዜማው ጥፍጥና (ጣዕም) የተነሳ ሁሉም ተደመሙ::
ንጉሡም ከዚያች ቀን ጀምሮ ከቅዱስ ያሬድ የማይለይ
በጥዑም ዜማ ተቀምሞለት ተመገበ::
+እንዲያውም አንዴ ሊቁ ሲያዜምለት ጻድቁ አፄ ገብረ
ደንግጦ "ምን ልካስህ?" ቢለው "ወደ በርሃ አሰናብተኝ"
አለው::
ምስጋናን:-
ብሎ አንቀጸ ብርሃንን: በሚጣፍጥ ዜማ ሰተት አድርጐ
+እስከ መንገድ ድረስ ከሕዝቡና ሠራዊቱ ጋር ከሸኘው
አሰምቶ "ሰላም ለኩልክሙ" አለ:: አፄ ገብረ መስቀልና
ተሰወረ:: ንጉሡም በዘመኑ ማኅሌተ ሰማይ እንዲስፋፋ
+"+ ንጉሡና 9ኙ ቅዱሳን +"+
እንዲያስፋፉ አፄ ገብረ መስቀል ትልቅ ጥረት
+በተለይ ከአባ ዸንጠሌዎንና አባ ሊቃኖስ ዘደብረ ቆናጽል
ነበር:: አቡነ አረጋዊንም በየጊዜው ይጐበኛቸው እንደ ነበር
ይነገራል::
=>ልክ እንደ ቅዱስ መስቀሉ ሁሉ ታቦተ እግዚአብሔር
"የድንግል እመቤታችን ማርያምን መቅደስ አንጽልኝ"
+በደስታ አንቆጥቁጦ አነጻት:: የምርቃቱ ዕለትም ንጉሡ:
ዝማሬ: ታቦቱ እየዞረ ታላቅ መንፈሳዊ ሐሴት ሆነ::
ቅዱስ ያሬድ ከበዓል ሲመለሱ በአቡነ አረጋዊ ጥያቄ
መወጣጫው ተደርምሷል::
(ዳሞ) ተብሎ ቀርቷል:: ቅዱሱ ንጉሥ አፄ ገብረ መስቀል
ሊቃውንት አንዱ ነው:: ተወልዶ ያደገው በቁስጥንጥንያ
ጥሪ ደርሶት ነበር::
ተጠናቆ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ መገደሉንና ሃይማኖት መካዱን
+ንጉሡን ረግሞ "ጌታ ሆይ! ከዚህ ከረከሰ ጉባኤ
በሁዋላም ምዕመናን ሃይማኖቱ የቀና መልካም እረኛ
አድርገው ሾሙት::
ስደት ተፈርዶበት በስደት ላይ ሳለ ዐርፏል::
ያድለን::ከወዳጆቹ በረከትም አይለየን::=>ኅዳር 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አፄ ገብረ መስቀል ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
3.ቅዱሳን ቆዝሞስ ወድምያኖስ
4.ቅዱስ አናንዮስ ዘዓምድ
5.አባ መርቆሬዎስ ሰማዕት
ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ (ሐዋርያ)
2.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
4.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
++"+ አቤቱ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል:: በማዳንህ
ሰጠኸው::የከንፈሩንም
ልመና አልከለከልኸውም::በበጐ በረከት
ደርሰህለታልና::ከከበረ ዕንቁ የሆነ ዘውድን በራሱ ላይ
አኖርህ::ሕይወትን ለመነህ
ሰጠኸውም::ለረጅም ዘመን ለዘለዓለሙ::በማዳንህ ክብሩ
ታላቅነው:: +"+ (መዝ. 20:1-5)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>