Read more

Read more

የግንኙነት እና ሚዲያ ክፍል ሰብሳቢ፡ ◦•●◉✿dersolgne @ dGb.ms✿◉●•◦

ዝክረ ቅዱሳን ዘኅዳር 30

December 9, 2022

የዲ/ዮርዳኖስ አበበ ትምህርቶች የሚተላለፉበት ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት:


✞✞✞ እንኩዋን ለጻድቅ ንጉሥ "አፄ ገብረ መስቀል" እና "ቅዱስ አካክዮስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችህ ✞✞✞


+"+ ጻድቅ አፄ ገብረ መስቀል +"+


=>የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በብዙ ነገሮቿ የታደለች ናት:: ከእነዚህም መካከል በዓለም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መንገድ ከደርዘን በላይ የሚሆኑ ነገሥቶቿ (መሪዎቿ) ቅዱሳን (ጻደቃን) ናቸው:: ለአንዲት ሃገር የመሪዎቿ ጥሩ ክርስቲያን መሆን እጅግ ወሳኝ ነው::


+ባለፉት 40 ዓመታት እንኩዋ የደረሰብንን የመንፈስ ዝለትና የሞራል ዝቅጠት ስንመለከት አንድም ችግሩ ከመሪዎቻችን እንደ ሆነ እናስተውላለን:: የሃገራችንን ታሪክ ስንመለከት ግን በእሳትና በጦርነት መካከል ሆነው ለፈጣሪ የተገዙ ብዙ ነገሥታትን እናገኛለን::


1.ንግሥተ ሳባ

3.አብርሐ ወአጽብሐ

5.ገብረ መስቀል

7.ላሊበላ

10.ዳዊት

11.ቴዎድሮስ ቀዳማዊ

12.ዘርዓ ያዕቆብ

16.ገላውዴዎስ

18.ኢያሱ ቀዳማዊና

+ከእነዚህ መሪዎቻችን መካከል እኩሉ መንግስታቸውን ትተው በርሃ የገቡ ሲሆኑ እኩሉ ደግሞ በዙፋናቸው ላይ ሳሉ በጐ ሠርተው የተገኙ ናቸው:: አንዳንዶቹ ደግሞ በጥፋታቸው ተጸጽተው ንስሃ የገቡ ናቸው::



+ከዚህ ቅዱስ የመጀመሪያ የምናደንቀው ስሙን ነው::

የክርስትና ደረጃ ያሳያል:: "ገብረ መስቀል" ማለት

ማንነት የረዳው ይመስላል:: ያ ኃያል: ብርቱና ዓለም

የፈራው አባቱ ሲጀመር በፍቅረ ክርስቶስና በድንግል እናቱ

ፍቅር የተያዘ ደግ ሰው መሆኑ: ሲቀጥል ደግሞ ያለ

+እርሱም ከአባቱ እንዳየው በአክሱም ላይ በነገሠባቸው

ዓመታት በጾምና በጸሎት: ፍትሕ ርትዕ ሳደያጉዋድል:

ድሃም ሳይበድል ይኖር ዘንድ ጥረት አድርጉዋል::


+"+ አፄ መስቀል +"+

=>ይህ ጻድቅ ንጉሥ ለእኛ ከተወልን ትሩፋቶቹ አንዱ በዓለ

መስቀልን በአደባባይ ማስከበሩ ቅድሚያውን ይይዛል::

ይባላል::

+ሕዝቡ: ካህናቱና መሳሣፍንቱ አድዬ አበባ እየዘነጠፉ

ወደ ንጉሡ አደባባይ ይተማሉ:: በዚያም በያሬድ ዝማሬ

ለቅዱስ መስቀሉ ታላቅ በዓል ይከበራል:: ይህ በዓል



+"+ ንጉሡና ቅዱስ ያሬድ +"+


መስቀል ዘመን ነው:: ቅዱስ ያሬድ ከሰማይ ያገኘውን

"ሃሌ ሉያ . . .! ቀዳሚሃ ለጽዮን ሰማየ ሣረረ::

ወበዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ግብራ

ለደብተራ::" ብሎ ከ3ቱ ጸዋትወ ዜማ በአንዱ በአራራይ

ሲያዜም ንጉሡ በዜማው ተመስጦ እየሮጠ ወደ ጽዮን

ደርሷል::

+ከዜማው ጥፍጥና (ጣዕም) የተነሳ ሁሉም ተደመሙ::

ንጉሡም ከዚያች ቀን ጀምሮ ከቅዱስ ያሬድ የማይለይ

በጥዑም ዜማ ተቀምሞለት ተመገበ::

+እንዲያውም አንዴ ሊቁ ሲያዜምለት ጻድቁ አፄ ገብረ

ደንግጦ "ምን ልካስህ?" ቢለው "ወደ በርሃ አሰናብተኝ"

አለው::

ምስጋናን:-

ብሎ አንቀጸ ብርሃንን: በሚጣፍጥ ዜማ ሰተት አድርጐ

+እስከ መንገድ ድረስ ከሕዝቡና ሠራዊቱ ጋር ከሸኘው

አሰምቶ "ሰላም ለኩልክሙ" አለ:: አፄ ገብረ መስቀልና

ተሰወረ:: ንጉሡም በዘመኑ ማኅሌተ ሰማይ እንዲስፋፋ


+"+ ንጉሡና 9ኙ ቅዱሳን +"+


እንዲያስፋፉ አፄ ገብረ መስቀል ትልቅ ጥረት

+በተለይ ከአባ ዸንጠሌዎንና አባ ሊቃኖስ ዘደብረ ቆናጽል

ነበር:: አቡነ አረጋዊንም በየጊዜው ይጐበኛቸው እንደ ነበር

ይነገራል::


=>ልክ እንደ ቅዱስ መስቀሉ ሁሉ ታቦተ እግዚአብሔር

"የድንግል እመቤታችን ማርያምን መቅደስ አንጽልኝ"

+በደስታ አንቆጥቁጦ አነጻት:: የምርቃቱ ዕለትም ንጉሡ:

ዝማሬ: ታቦቱ እየዞረ ታላቅ መንፈሳዊ ሐሴት ሆነ::

ቅዱስ ያሬድ ከበዓል ሲመለሱ በአቡነ አረጋዊ ጥያቄ

መወጣጫው ተደርምሷል::

(ዳሞ) ተብሎ ቀርቷል:: ቅዱሱ ንጉሥ አፄ ገብረ መስቀል



ሊቃውንት አንዱ ነው:: ተወልዶ ያደገው በቁስጥንጥንያ

ጥሪ ደርሶት ነበር::

ተጠናቆ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ መገደሉንና ሃይማኖት መካዱን

+ንጉሡን ረግሞ "ጌታ ሆይ! ከዚህ ከረከሰ ጉባኤ

በሁዋላም ምዕመናን ሃይማኖቱ የቀና መልካም እረኛ

አድርገው ሾሙት::

ስደት ተፈርዶበት በስደት ላይ ሳለ ዐርፏል::

ያድለን::ከወዳጆቹ በረከትም አይለየን::=>ኅዳር 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=

1.አፄ ገብረ መስቀል ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)

3.ቅዱሳን ቆዝሞስ ወድምያኖስ

4.ቅዱስ አናንዮስ ዘዓምድ

5.አባ መርቆሬዎስ ሰማዕት

ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት

1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ (ሐዋርያ)

2.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት

4.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት


++"+ አቤቱ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል:: በማዳንህ

ሰጠኸው::የከንፈሩንም

ልመና አልከለከልኸውም::በበጐ በረከት

ደርሰህለታልና::ከከበረ ዕንቁ የሆነ ዘውድን በራሱ ላይ

አኖርህ::ሕይወትን ለመነህ

ሰጠኸውም::ለረጅም ዘመን ለዘለዓለሙ::በማዳንህ ክብሩ

ታላቅነው:: +"+ (መዝ. 20:1-5)


<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

Report Page