Con kembata 3

Con kembata 3


Hurry ! 3 Days only left Subscribe Now! call for more 0919425260 / 0942125616 walia tender team

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ መለያ 008/2012
የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይከቶሬት በዞኑ አስ/ር በኩል በዱራሜ ከተማ የሚገነባ G+4 የገበያ ማዕከል ግንባታ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ፦

ደረጃቸው GC-4/BC-4 እና ከዚያ በላይ የሆኑ፡፡
የዘመኑን ፈቃድ ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዝገቡና የታክስ መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡
ተጫራቶች ብር 200,000/ ሁለት መቶ ሺህ ብ ር ብቻ የጨረታ ዋስትና በሊፒኦ /የባንክ ጋራንት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
ከዚህ በፊት በዞናችን ውስጥ በዞን ማዕከልም ሆነ በወረዳዎች የግንባታ ጨረታ አሸንፈው እየሠሩ ያሉ ከሆነ የግንባታው ሥራ የደረሰበት ደረጃ 70% እና ከዚያ በላይ ስለመድረሱ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት ያለበለዚያ ግን ከጨረታ ውጪ ይሆናሉ፡፡
ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 200 / ሁለት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል አንዳንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ22 ኛው ቀን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ እስከ 4 ፡30 ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡ ፡ ጨረታው በዚያው ዕለት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4 ፡30 ሰዓት ታሽጎ 4 ፡45 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ቢሆንም 22 ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፦ 046-554-1393 / 0019/ ዱራሜ
በደ/ ብ/ ብ/ ህ/ ክ/ መ የከምባታ ጠምባሮ

ዞን ፋይ/ ኢኮ/ ልማት መምሪያ

ዱራሜ




Posted:አዲስ ዘመን ግንቦት 13 ቀን 2012
Deadline: June 11, 2020


© walia tender

Report Page