Audit 1

Audit 1


የውጪ ኦዲተር ጨረታ ማስታወቂያ

ለወገን ደራሽ የበጎ አድራጎት ማህበር የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት እኤአ ከጥር 1/2019 እስከ ታህሳስ 31/2019 ድረስ ገቢና ወጪ ሂሳቡን በውጪ ኦዲተር ለማስመርመር ስለፈለገ የዘመኑን ግብር የከፈለ፣ ቫት ተመዝጋቢ ሆኖ ፈቃዱን ያሳደሰ ሂሳቡን ለመመርመር የሚጠይቀውን ገንዘብና የሚያስረክብበትን ቀን ጠቅሶ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ኮ/ቀ ክከተማ ወረዳ 1 ልኳንዳ አካባቢ ሰላም በር እድር ጊቢ ውስጥ በሚገኘው ጽ/ቤታች ድረስ በግንባር በመቅረብ መወዳደር ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ

ስልክ ቁጥር፡-+251827 76 10

+251910508287

+251922942317

ለወገን ደራሽ የበጎ አድራጎት ማህበር




Posted: አዲስ ዘመን ሚያዝያ 29 ቀን 2012

Deadline: May 13, 2020


© walia tender

Report Page