tx የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Walia Tenderብሄራዊ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር EEU-AEU/NCB/002/2013
የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የስራ አልባሳት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በዚህ ጨረታ ሳይ ስመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርቡና በመስኩ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና፣ በገንዘብ ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፣
- የጨረታ ሠነዱን ከመስከረም 11 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት መ/ቤት 6ኛ ፎቅ ድረስ በመቅረብ የማይመለስ፤ ብር 800.00 /ስምንት መቶ ብር/ በመከፈል መግዛት ይችላሉ።
- . ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ ብር 185,000.00 (አንድ መቶ ሰማንያ አምስት ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኮፒና ኦርጅናል በማለት እስከ ተጠቀሰው የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት ድረስ በአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት ቀበሌ 18 ኖክ ነዳጅ ማደያ ወይም ኒያላ ሞተርስ ፊት ለፊት ሀቂቃ የገበያ ማዕከል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ009 ድረስ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- ጨረታው መስከረም 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8፡30 ሰዓት ላይ ይከፈታል።
- ሪጅኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582 20 74 69/ 0583 20 19 57 መጠየቅ ይችላሉ።
የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት
__________________
Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 10፣2013
Deadline:መስከረም 28 ቀን 2013
__________________
© walia tender