sl tx fr ins ጨፌ ቡልቡላ የመ/ደ/ት/ ቤት

sl tx fr ins ጨፌ ቡልቡላ የመ/ደ/ት/ ቤት

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር001/2013

በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ ከ/ከተማ ወረዳ 12 ጨፌ ቡልቡላ የመ/ደ/ት/ ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን

ሎት 1 አላቂ የቢሮ እቃ፤
ሎት 2 የፅዳት እቃ፤
ሎት 3 የደንብ ልብስ፤
ሎት 4 ቋሚ እቃ፤
ሎት 5 የኤሌክትሪክ እቃ ፤
ሎት 6 የስፖርት ትጥቅ፤
ሎት 7 ጥገና

 በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።

በመሆኑም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሟሉ፡-

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩበትን ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚ/ር በአቅራቢነት የተመዘገበና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  3. የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው።
  4. ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚያስገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  5. ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ  የተረጋገጠ CPO ማቅረብ አለባቸው።

6. የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየሎቱ የማይመለስ ብር 50.00(ሀምሳ ብር) በመክፈል የተዘጋጀውን ሰነድ ከተቋሙ ቢሮ ቁጥር 01 እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ።

7. ተጫራቾች ጨረታ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 01 ድረስ በመምጣት ዋጋው የተሞላበትን የጨረታ ሰነዱን ዋናውና ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

8. ጨረታው በ10ኛው ቀን ታሽጎ በእለቱ ከቀኑ 8፡30 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። የጨረታው መዝጊያና መከፈቻ የስራ ቀን ካልዎት በሚቀጥለው የስራ ቀን በተሰጠው ተመሳሳይ ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

9. ተጫራቾች ያሸነፉበትን ዋና የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው።

10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

11. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለሚወዳደሩበት ናሙና ለሚቀርብላቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው ።ናሙና የማይቀርብላቸው ቋሚ እቃዎች መስሪያ ቤቱ ባቀረበው እስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ አለባቸው።

12. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ በራሱ ትራንስፖርት መ/ቤቱ ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል።

13 መ/ቤቱ ለጨረታ ከቀረበው እቃ እስከ 20% የመቀነስም ሆነ የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡-ቦሌ/ከተማ ወረዳ 12 ጨፌ ቡልቡላ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ልዩ ቦታው ከሳሪስ አቦ ወደ ማርያም ማዞሪያ በሚወስደው መንገድ አውዝልያም( ካቶሊክ) ትምህርት ቤት 500 ሜትር ገባ ብሎ።

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0118886086/0118889822

በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ጨፌ ቡልቡላ የመ/ደ/ት/ቤት

__________________

Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 7፣2013

Deadline:10 ተከታታይ የስራ ቀናት

__________________
© walia tender

Report Page