sl tx የሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት

sl tx የሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት ለመሰሪያ ቤቱ ሥራ አገልግሎት የሚውሉ

ሎት 1 የፅዳት እቃ
ሎት 2 የኤሌክትሪክ ዕቃ
ሎት 3 የት/ት አላቂ እቃ
ሎት 4 አላቂ የቢሮ ዕቃ
ሎት 5 የደንብ ልብስ
ሎት 6 ማጣቀሻ መጽሀፍ 

በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶቹ ግለሰቦችን በጨረታው እንዲሳተፍ ይጋብዛል፡፡

  1. ከላይ በዝርዝር ለተጠቀሱት ዕቃዎች አግባብነት ያለው ሕዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ወይም አዲስ አበባ መስተዳድር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ ቢችለና (አይገደዱም ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት ቤት በማግኘት ከእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ::
  4. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ዕቃ የሚሸጡበትን ዋጋ በመግለጽ በ2 በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በሙሉ አድራሻቸውንና የጨረታውን አይነት በመጥቀስ በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት በግዥ ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ገቢ ማድረግ አለባቸው።
  5. ተጫራቾች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው በጋዜጣ በወጣ በ10 ኛው ቀን ከቀኑ 11:30 ሰዓት ተዘግቶ በ11ኛው የስራ ቀን 3፡30 ተጫራቾች  ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል። ይህ ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ይከፈታል፤
  7. አንድ ተጫራች ሌላው በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፡፡ ት/ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቡቁ ነው
  8. በጨረታ ለቀረቡት እቃዎች ሳምፕል የሚገቡባቸው ዕቃዎች የማወዳደሪያ ሰኒዱ ላይ ተጠቅሰዋል፡፡
  9. በጥቃቅንና አነስተኛ የግዥ መመሪያው ከሚፈቅደው መሰረት ልዩ አስተያየት ይደረግለታል፡፡
  10. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎቶች የተጠቀሰውን ብር በCPO ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡


አድራሻ፡- ኮልፌ አጠና ተራ ወረዳ 12 በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ ቤት

/አጠና ተራ ድልድዩን ተሻግሮ፣

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0112804234/0112804235

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሚሊኒየም 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት

__________________

Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 7፣2013

Deadline:በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11:30

__________________
© walia tender

Report Page