sl tx ትምህርት ሚኒስቴር
Walia Tenderየጨረታ ማስታወቂያ
ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ በታች የተገለፁትን የፅዳት እቃዎች ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈለጋል፡፡
- ተጫራቾች የታሸገ የጨረታ ሰነድ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሲሆን ሥርዓቱም በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና መመሪያ መሠረት ነው፡፡
- ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች በተራ ቁጥር 7 የተገለጹትን ሰነዶች በመያዝ በአማርኛ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነዶችን ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 50 /ሃምሣ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000003784828 ገቢ በማድረግ ፋይናንስ አስተዳደር ቢሮ አሮጌው ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ገቢ ያደረጋችሁበትን በማሳየት ደረሰኝ በመያዝ ከግዥ አገልግሎትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ጨረታው የሚከፈተው የት/ሚኒስቴር አራት ኪሎ ዋና መስሪያ ቤት ግዥ አገልግሎትና አስተዳደር ዳይሬከቶሬት ቢሮ ቁጥር አሮጌው ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ነው።
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ከላይ በሠንጠረዥ የተገለፀው የገንዘብ መጠን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
- . ተጫራቾች የመወዳዳሪያ ሃሳብ የሚያቀርቡት ስተሸጠላቸው ጨረታ ሰነድ ምእራፍ 1 ክፍል 4 የተመለከቱትን ሠነዶች ቅፆች በመሙላት ይሆናል፡፡ ዝርዝር ፍላጐት መግለጫውን ከጨረታ ሠነዱ ጋር ተያይዞ ቀርቧል፡፡
- ተጫራቾች የሚከተሉትን ማስረጃዎች አሟልተው ማቅረብ አለባቸው:: ይህን ያላሟሉ ተጫራቾች ከውድድሩ ውጭ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ወይም በዘርፉ - የግብር ግዴታ ለመወጣት ከሀገር ውስጥ ገቢ ወይም ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጠ የጽሑፍ ማስረጃ - የተፈታከስቫት/ ሠርተፍኬት የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ዌብ ሳይት ላይ የተመዘገበ
- የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈፀም ቃል የሚገቡበት ቅጽ ተሞልቶ የተጫራቹ ድርጅት ፊርማና ማህተም የተደረገበት
- መሥሪያ ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-TeL:0118722896 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ
__________________
Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 7፣2013
Deadline: የተለያየ
__________________
© walia tender