sale cater pr vic other gulele

sale cater pr vic other gulele

Walia Tender

የግልጽ ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ 

በጉለሌ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት የአስተዳደርና ፋይናንስ ጽ/ቤት የግዥ ቡድን የ2013 በጀት ዓመት የእቅድ ማስፈፀሚያ የሚውሉ የተለያዩ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

  • ሎት 1 የጽህፈት መሰሪያ
  • ሎት 2 የጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት 3. የደንብ ልብስ
  • ሎት-4 የተለያዩ ቋሚ ዕቃዎች
  • ሎት 5 የመኪና ዕቃዎች
  • ሎት 6 የህትመት ስራዎች
  • ሎት 7 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገና
  • ሎት 8 የሆቴል መስተንግዶ
  • ሎት-10 ዲጄና የሙዚቃ መሳሪያዎች
  • ሎት10. የተለያዩ የአትክልት ዘር 
  • ሎት 11- የድንኳን ኪራይ
  • ሎት 12. የተሽከርካሪ ጥገና
  • ሎት 13.ጀኔሬተር ጥገና 
  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፡፡ 
  3. በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበ
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT/ ሰርተፍኬት ፎቶ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡ 
  5. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ ሎት 1 20,000 ብር ሎት -2 15,000 ብር ሎት 3 10000 ብር ሎት 4 25,000 ብር ሎት5 12,000 ብር ሎት 6.10,000 ብር ሎት 7.10,000 ብር ሎት8 10000 ብር ሎት 9 10,000 ብር ሎት 10. 10,000 ብር ሎት-11. 10000 ብር ሎት-12 20,000 ብር ሎት- 13 10,000 ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦብቻ ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  6. ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ዝርዝር ጉዳዮችና የተጫራቾችን መመሪያ የያዘ ሰነድ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሰነድ ብር 100 ( አንድ መቶ ብር) በመግዛት 9ኛ ፎቅ መውሰድ ይችላሉ፡፡ 
  7. ጨረታው መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 
  8. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በ10 ኛው ቀን 8 ፡00 ሰዓት ታሽጉ ከቀኑ 8 ፡30 ላይ ይከፈታል። ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ]ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል ፣ ህጋዊ ወኪል ለመሆናችሁ የሚገልጽ ይዛችሁእንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡
  9. አሸናፊው ድርጅት ውሉን በተፈራረመበት በ15 ቀን ውስጥ እቃውን ያቀርባል፡፡ 
  10. ማንኛውም ተጫራች ለሚያቀርቡት እቃ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ናሙና ለሚያስፈልጋቸው ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ግዴታነው ካላቀረቡ ከጨረታ ውጪ ይሆናሉ።
  11. አሸናፊ ሆኖ የተመረጠው ድርጅት እቃውን / አገልግሎት ተቋሙ ድረስ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ አለበት፡፡ 
  12. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ ከጨረታው እራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡ 
  13.  ተጫራቾች የዋጋ ዝርዝራቸውን በገዙት የጨረታ ሰነድ ላይ ብቻ ሞልተው እና በእያንዳንዱ ላይ ማህተም በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ማህተም ያላደረገ ተጫራች ከጨረታ ውጪ ይሆናል፡፡
  14. ተጫራቾች በገዙትሰነድመሠረትየሞሉትን ዋጋ(VAT) ያካተተመሆኑን ወይም አለመሆኑን መጥቀስ ይኖርበታል ካልተጠቀሰ እንደተካተተ ተደርጎ ይወሰዳል። 
  15. በጨረታው ላይ 20% መጨመር /መቀነስ ይቻላል፡፡
  16. . በውሉ ላይ 25% መጨመር ይቻላል፡፡ 
  17. ኦርጅናል እና ኮፒውን ሰነድ ለየብቻ አድርጎ በማያያዝ ማስገባት ይኖርበታል፡፡ 
  18. መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

 መረጃ፡- የጨረታ ሰነድ የሚገኝበት ቦታ አዲሱ ገበያ ኖክ ጀርባ 

የጉ/ ክ/ ከተማ- አዲሱ ህንጻ 9 ኛ ፎቅ በስልክ ቁጥር 011-8-27-95-28  ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ 

በጉ ለሌ ክ/ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ  ጽ/ ቤት የአስተዳደርና ፋይናንስ  ጽ/ ቤት የግዥ ቡድን 

________________

Posted:አዲስ ዘመን ሐምሌ 22 ቀን 2012

Deadline: August 7, 2020 

________________


Report Page