pr የቤ/ጉ/ክ/መ/ጤና ጥበቃ ቢሮ

pr የቤ/ጉ/ክ/መ/ጤና ጥበቃ ቢሮ

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ 

የቤ/ጉ/ክ/መ/ጤና ጥበቃ ቢሮ የጤናው ዘርፍ የትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት የጤና ኤክስቴንሽን ባለሞያዎች እውቀትና ክህሎት ለማሻሻል ሲባል የሁለተኛ ትውልድ የገጠር ጤና ኤክስቴንሽን አተገባበር መመሪያ |seconde generation 18 Package and drug hand book Final second Generation implementation guideline በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከተጫራቾች ማሳተም ይፈልጋል ። 

በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል። 

  1. በዘርፍ ፈቃድ ኖራቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ፈቃዳቸውን ዋናውን ፎቶ ኮፒ በማድረግ ማቅረብ የሚችሉ ፣ 
  2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፣ 
  3. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /tin number/፣ቫት ማቅረብ የሚችሉ፣ 
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ CPO 10,000.00 ማስያዝ የሚችል። 
  5. የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሠነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ / ብር በመክፈል ከቤ/ጉ/ክ/መ/ጤና ጥበቃ ቢሮ ቁጥር 502 በመውሰድ መወዳደር ይችላሉ። 
  6.  የመወዳደሪያ ዋጋ መሞላት ያለበት በኢትዮጵያ ብር መሆን አለበት፣
  7. ሌሎች ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋተመስርቶ ዋጋማቅረብ አይቻልም፣ 
  8. ተጫራቾች አሸናፊ የሆኑባቸውን ህትመቶች ሙሉ በሙሉ በጨረታ ሠነዱ ላይ በተያዘው ስፔስፊኬሽን (specification) መሠረት ማቅረብ የሚችል ፣ 
  9. የጨረታው አሸናፊ የሆነው ድርጅት ዕቃውን በራሱ ወጪ ቤ/ጉ/ክ/መ/ጤናጥበቃቢሮድረስማምጣትይጠበቅባቸዋል። 
  10. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ለ15 የስራ ቀናት የጨረታ ሠነድ በመግዛት በሰም በታሸገ ፖስታ ውስጥ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በ 16ኛው ቀን ከሰዓት በ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ስለሚከፈት ከቤጉ/ክ/መ/ጤና ጥበቃ ቢሮ ቁጥር 502 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እናስታውቃለን። ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም የጨረታው ሠነድ አይስተጓጐልም። 
  11.  የጨረታው መዝጊያእናመክፈቻ ቀናት ቅዳሜናእሁድወይም በበዓላት ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀናት ይሆናል። 
  12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

ስተጨማሪ ማብራሪያ፡-ካስፈለግዎ በስልክቁጥር 0577750839 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ። 

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ጤና ጥበቃ ቢሮ 

__________________

Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 10፣2013

Deadline:በ16ኛው ቀን በ 8፡00

__________________
© walia tender


Report Page