har cbe5

har cbe5

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ 

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተጠቀሰው መኖሪያ ቤት በግልፅ ጨረታ ሓራጅ አወዳድሮ ለመሽጥ ይፈልጋል። 


  1.  ጨረታው የሚካሄደው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዓድዋ ቅርንጫፍ ይሆናል። 
  2. ማንኛውም ተጫራች/ህጋዊ ወኪል/ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/በጥሬ ገንዘብ/ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ። 
  3. የጨረታው አሸናፊ በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ ቀሪውን ገንዘብ ከፍሎ ማጠናቀቅ ይኖርበታል። በተጠቀሰው ቀን ውስጥ ክፍያውን ካላጠናቀቀ ግን ጨረታውን በራሱ ፍቃድ እንዳፈረሰ በመቁጠር ያስያዘውን ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም። 
  4. ባለዕዳው ጨረታው ከመጀመሩ አስቀድሞ ዕዳውን ሙሉ በሙሉ መዝጋቱን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ካቀረበ የጨረታው መካሄድ ይቀራል። 
  5. ባንኩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 
  6. ከቤቱ ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሚከፈል የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ተያያዥ ወጭዎች ካሌሉ የጨረታው አሸናፊ ይከፍላል። 
  7. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዛወር ባንኩ ለሚመለከተው አካል ማረጋገጫ ይፅፋል።
  8. ለሚጫረቱንብረትም ተጨማሪ መረጃ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ወይም ከመቐለ ዲስትሪክት ሕግ ክፍል 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁL-10 ማግኘት ይችላሉ።
  9. ንብረቱን ተጫርቶ ያሸነፈ ተጫራች ከፊል ብድር ለሚፈልግ እንደ ነገሩ ሁኔታ ባንኩ የሚጠይቀውን ማንኛውም የብድር መስፈርት ለሚያሟላ ብቻ ይሆናል። 

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 

__________________

Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 9፣2013

Deadline:09/02/2013

__________________
© walia tender


Report Page