#ETH
የደቡብ ክልል ምክር ቤት የ22 ካቢኔ አባላትን ሹመትንም አፅድቋል፡፡
በዚህም መሰረት
1. አቶ ጥላሁን ከበደ ፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አስተባባሪና እርሻና ተፈጥሮ ልማት ቢሮ ኃላፊ
2. ዶ/ር ጌታሁን ጋረደው ፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ
3. አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ፡- ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሃላፊ
4. አቶ አክሊሉ ለማ ፡-የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኃላፊ
5. አቶ አንተነህ ፍቃዱ ፡- የውሀ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ
6. አቶ አቅናው ካውዛ ፡- የጤና ቢሮ ኃላፊ
7. አቶ አልጋዩ ጁሎ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኃላፊ
8. ወ/ሮ አስቴር ከፍታው የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ
9. አቶ አብርሀም ማርሻሎ ፡- በምክትል ርዕሰመስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊና የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ
10. አቶ ማስረሻ በላቸው ፡-በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረት ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ቢሮ ኃላፊ
11. አቶ አለማየሁ ባወዴ ፡- ፡-በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪና የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ
12. ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ፡- የፕላንና ኮሚሽን ኮሚሽነር
13. አቶ ዘይኔ ቢልካ ፡- የእንስሳትና አሳ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
14. ወ/ሮ ዘይቱና ኢብራሂም ፡- የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
15. አቶ ተዘራ ወልደማርያም ፡- የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
16. አቶ ተፈሪ አባተ ፡- የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ
17. ወ/ሮ ይመኙሻል ታደሰ ፡-ሳይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ
18. አቶ ምትኩ ታምሩ ፡- የአርብቶ አደር ጉዳዮችና ልዩ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ ሃላፊ
19. ወ/ሮ ሂክማ ከይረዲን ፡- የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ
20. ወ/ሮ ሰናይት ሰለሞን ፡-የመንግስት ኮሚዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ
21. አቶ ስንታየሁ ወ/ማርያም ፡- የባህል ቱሪዝም ስፖርት ቢሮ ኃላፊ
22. አቶ ሙሉሰው ዘውዴ ፡- ጠቅላይ አቃቤ ህግ ኃላፊ