#ETH
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተለያየ ሃላፊነት ላይ የነበሩ ሰዎችን በዕጩነት አቅርበው አጸድቀዋል።
በዚህም፦
- ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ – የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ
- አቶ ፍቃዱ ተሰማ – የክልሉ መንግስት ተጠሪ
- አቶ አዲሱ አረጋ ቂጤሳ – በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ
- አቶ ጀማል ከዲር ገልገዶ – የክልሉ ከተማ ልማትና ቤቶች ልማት አስተዳደር ሃላፊ
- አቶ ጌታቸው ባልቻ – የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ
- አቶ ጂብሪል መሃመድ ሮባ – የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ
- አቶ ቦጋለ ፈለቀ – የኦሮሚያ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሀላፊ
- አቶ ካሳሁን ጎፌ – የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ሀላፊ
- አቶ ዳንኤል አሰፋ – የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
- አቶ ከበደ ደሲሳ – የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ
- አቶ ተሾመ ግርማ – የኦሮሚያ ክልል ፀረ ሙስናና ስነ ምግባር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾመዋል።
[የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ፣ ኤፍ ቢ ሲ]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia