Tx አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል2

Tx አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል2

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 002/ደልስ/2013

አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል በ2013 በጀት ዓመትየጤና ጥበቃ ሚ/ር ባወጣው አዲስ የጤና ባለሙያዎችየደንብ ልብስ አለባበስ ስታንደርድ መሠረት ለ600 የጤናባለሙያዎች የደንብ ልብስ ማሰፋት ይፈልጋል ::

ስለሆነም በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ አቅራቢዎችበመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ሆነው፡

  1. በመንግስት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲድረ-ገጽ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ፤የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ ፤ የTIN የምስክር ወረቀትማቅረብ የሚችል እና የሚጫረቱበት ዕቃ ዋጋለእያንዳንዱ ከብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር በላይየሚያወጣ ከሆነ በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነትየተመዘገቡበት ሰርተፍኬት በአንድ አያይዞ ማቅረብይኖርባቸዋል ::
  2. ስፌቱ የሚከናወነው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራልሆስፒታል ሠራተኞች በሚገኙበት እያንዳንዱሠራተኛ ተለክተው ሲሆን ለመስፋት የሚያገለግሉማንኛውንም ዕቃ ተጫራቹ የሚችል ሲሆን መብራትከሆስፒታል ይሆናል፡፡
  3. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100/ አንድ መቶብር/ እየከፈሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀንጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከዩኒቨርሲቲው ሪፈራልሆስፒታል የግዥ ቡድን መሪ የሥራ ክፍል መውሰድይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው ውጤት እንደታወቀ ለተሸናፊዎችየሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000(አምስት ሺህ ብር ) በሲፒኦ አሰርተው ከጨረታሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል ::
  5. ተጫራቾች ሪፈራል ሆስፒታሉ ባዘጋጀው የጨረታሰነድ ላይ የሚጫረቱበትን ነጠላና ጠቅላላ ዋጋስርዝ ድልዝ ሳይኖረው 15% VAT በማካተትበጥንቃቄ መሙላት ይኖርባቸዋል ::
  6. ማንኛውም ተጫራች በሌሎች ዋጋ ላይ ተንተርሶዋጋ መስጠት አይችልም፡፡
  7. ተጫራቾች ዋጋ የሚሞሉበትን የጨረታ ሰነድኦርጂናል እና ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ /ኤንቨሎፕ/አድርገው እስከ መስከረም 20 ቀን 2013 .ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ አምቦ ዩኒቨርሲቲሪፈራል ሆስፒታል የግዥ ቡድን መሪ የሥራ ክፍልለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ ::ጨረታው በዚያው ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓትታሽጎ በዚሁ ዕለት 5:00 ሰዓት ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአምቦዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የስብሰባ አዳራሽይከፈታል ::
  8. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አለመገኘትጨረታውን ከመክፈት አያስቀርም፤
  9. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልጋቸውበስልክ ቁጥር 0112609979 ደውለው ማብራሪያመጠየቅ ይችላሉ፡፡
  10. ሪፈራል ሆስፒታሉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውንበሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነው፡፡

የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል


Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 8፣2013

Deadline:መስከረም 20 ቀን 2013


© walia tender

Report Page