Sl tx fr mt የምስራቅ በለሣ ወ/ገ/ኢ

Sl tx fr mt የምስራቅ በለሣ ወ/ገ/ኢ

Walia Tender

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምስራቅ በለሣ ወ/ገ/ኢ/ት/ዋ/ጽ/ቤት በምስ/በ/ወረዳ ስር ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎትየሚውል በመደበኛ በጀት የሚገዙ በምድብ የተገለፁትን

  • በምድብ 01 የስቴሽነሪ እቃዎች፣
  • በምድብ 02 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
  • በምድብ 03 የደንብ ልብስ እቃዎች፣
  • በምድብ 04 የፈርኒቸር እቃዎች እና
  • በምድብ 05 የሞተር ሣይክል ስፔር ፓርት እቃዎችን በየምድባቸው በጋዜጣ በወጣው ግልጽጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መወዳደር ለምትፈልጉ ድርጅቶች በሙሉ የጨረታሰነዱን በምስ/በ/ወ/ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 16 በግንባር በመቅረብ የማይመለስ 80 ብር በመግዛት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ለመጫረት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡-
  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የግብር ከፋይ የምዝገባ ሰርተፊኬት/ቲን/ ማቅረብየሚችሉ፡፡
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  3. ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን 1 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታው የሚገቡትን ውለታ በአግባቡ የሚፈጽሙ መሆን አለባቸው፡፡
  5. ማንኛውም ተጫራች ሌላ በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ አይችልም፡፡
  6. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶችን በታሸገ ኢንቨሎፕ ጨረታው በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበትቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀን ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ማስገባት የምትችሉመሆኑን እንገልፃለን፡፡
  7. ጨረታው ለ15 ቀን አየር ላይ ከቆየ በኋላ በ16ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት 3፡00 ሁሉም ጨረታዎች ተዘግተው ከ3፡30 ጀምሮ እንደ የምድባቸው ቅደምተከተል በይፋ ይከፈታል፡፡
  8. የታዘዙት እቃዎች በበጀት እጥረት ምክንያት ሣይገዛ ቢቀር የማንገደድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  9. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  10. ጨረታው በሚከፈትበት ቀን የበዓላት/ካላንደር/ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይሰዓት የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  11. የቅሬታ ቀን ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5/አምስት/ የስራ ቀናትማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  12. . አሸናፊ የሚለየው በሞሉት ዝቅተኛ በጥቅል ድምር ዋጋ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  13. ተጨማሪ መረጃ መጠየቅ ከፈለጉ ምስ/በ/ወ/ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 16 በአካልበመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 058 3390116 መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  14. ድርጅቱ ከፖስታው ላይ ማህተሙን ፣ ስምና ፊርማውን ማስቀመጥ አለበት፡፡ የሚቀርቡትእቃዎች በስፔስፊኬሽንኑ መሰረት ኦርጅናል መሆን አለባቸው፡፡
  15. የሚገዙትን እቃዎች እስከ ምስ/በ/ወ/ሴክተር መ/ቤቶች መጋዘን ድረስ ማድረስ የሚችልእንዲሁም መጫኛና ማውረጃ በነጋዴው የሚሸፈን መሆን አለበት፡፡

የምስራቅ በለሣ ወ/ገ/ኢ/ት/ዋ/ጽ/ቤት


Posted:በኩር መስከረም 25፣ 2013

Deadline:በ16ኛው ቀን 3፡00


© walia tender

Report Page