Sl pr mt vi fr የእብናት ወ/ገ/ኢ/ል

Sl pr mt vi fr የእብናት ወ/ገ/ኢ/ል

Walia Tender

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የእብናት ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለእብናት ወ/ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት 1 የጽ/መሣሪያ
  • ሎት 2የኤሌክትሮኒክስ እቃ
  • ሎት 3 ህትመት
  • ሎት 4 የሞተር እቃ
  • ሎት 5 የጽዳት እቃ
  • ሎት 6 የመኪና ጎማ
  • ሎት 7 የቤትና የቢሮ እቃ ለመግዛት ተጫራቾችን መጋበዝ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንመስፈርቶች የምታሟሉ ሁሉ መወዳደር የም ትችሉ መሆኑን እየገለጽን፡-
  1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያላቸው፣
  3. የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት ያላቸው ከ200 ሺህ ብር በላይ ለሆነ፣
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ጠቅላላ ዋጋ ድምር 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያትዕዛዝ/ሲፒኦ/ በእብናት ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ል/ጽ/ቤት ስም በማሰራት ወይም በባንክየተረጋገጠ የባንክ ጋራንት/ በጥሬ ገንዘብ እብናት ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ዋና ገ/ያዥ ገቢ በማድረግገቢ የሆነበትን የገቢ ደረሰኝ ከኦርጅናል የጨረታ ሰነዱ ጋር ታሽጐ መቅረብ አለበት፡፡
  5. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን ሰነድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ውስጥ አድርጎ ኦርጅናል ሰነድእብናት ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥና ን/አስ/ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 06 ባዘጋጀው ሣጥን ማስገባትይችላሉ፡፡ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ለተከታታይ ለ15 ቀንበአየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ይከፈታል፡፡
  6. ጨረታው ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው/ ቢገኙም ባይገኙም በግዥና ን/አስ/ቡድን መሪ ቢሮቁጥር 06 ጨረታው በወጣ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡45 ታሽጐ 5፡00 ላይ ይከፈታል፡፡ ቀኑቅዳሜና እሁድ/የህዝብ በዓል ከሆነ/ በቀጣይ የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  7. አሸናፊው ለስራ በተፈለገበት ሰዓት ለ3 ቀናት ተጠብቆ ካልቀረበ በመመሪያ መሰረት መ/ቤቱ እርምጃለመውሰድ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. ተጫራቾች የዋጋ ዝርዝር በሚሞሉበት ሰዓት ስርዝ ድልዝ ወይም በፍሉድ የጠፋ መሆን ከጨረታውጭ ያደርጋል፡፡
  9. ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዱ ውስጥ አንዱን ያልሞላ ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፡
  10. የጨረታ ሰነዱን ቢሮ ቁጥር 08 የማይመለስ 20 ብር በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  11. አሸናፊው አሸናፊነቱን እንደተገለፀለት ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እብናትወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ድረስ በመቅረብ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መውሰድ አለበት፡፡
  12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡ ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ 20 ቀን ነው፡፡
  13. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 06 በመምጣትወይም በስልክ ቁጥር 058 4400606/218 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የእብናት ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት


Posted:በኩር መስከረም 25፣ 2013

Deadline:በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡45


© walia tender


Report Page