Sl fr ot tx የሙሉዓለም የባህል ማዕከል

Sl fr ot tx የሙሉዓለም የባህል ማዕከል

Walia Tender

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያን

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሙሉዓለም የባህል ማዕከል የሚከተሉትን

  • ስቴሽነሪ፣
  • የጽዳት እቃዎች፣
  • የሙዚቃ መሳሪያዎች፣
  • ኤሌክትሮኒከስ፣
  • የኤሌክትሪክ፣
  • ተገጣጣሚ /ፈርኒቸር/
  • የደንብ ልብስ
  • መጋረጃ ዕቃዎች የሚከተሉትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ በግልጽጨረታ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡-
  1. በዘርፉ አግባብ ያለው የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ አያይዞ ማቅረብ የሚችል፣
  2. በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበ ለመሆኑና መለያ ቁጥር /ቲን/ ማስረጃ አያይዞ ማቅረብ የሚችል
  3. በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገበ /ከሆኑ/ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትከመጫረቻ ሰነዶች ጋር አያይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒመጫረቻ ሰነዶች ጋር አያይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ ብቻ በመክፈል በሙሉዓለም ባህል ማዕከል ቢሮቁጥር 05 ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው በበኩር ጋዜጣ በአየር ላይ ከዋለ ለ21 ተከታታይ ቀናት ማለትም ከ 25/01/2013 ዓ.ምእስከ 15/02/2013 ዓ.ም ክፍት ሆኖ ቆይቶ በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት 4.30 ይከፈታል፡፡ ቀጣዩ ቀን ቅዳሜ /እሁድ ወይም ሕዝባዊበዓላት ከሆነ በሚቀጥለው ቀን ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የእቃውን ጠቅላላዋጋ 1 በመቶ ከኢትዬጵያ ብሔራዊ ባንክ እና ከተፈቀደላቸው በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም ከሁኔታዎች ጋር ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም ጥሬ ገንዘብ ከመወዳደሪያዶክመንቱ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በ2 ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄበታሸገ ፖስታ በግዥ /ፋይ/ንብ/አስ/ዳ ቢሮ ቁጥር 05 በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓትማስገባት አለባቸው፡፡
  9. . የጨረታው አሸናፊ በተገለጸ ከ5 ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል መያዝይኖርበታል፡፡
  10. . ማንኛውም ተጫራች ከተጠየቀው ስፔስፊኬሽን ውጭ የሚያቀርብ ተወዳዳሪ ተቀባይነት የለውም፡፡
  11. . ጨረታው አሸናፊው ተለይቶ ውል ከተያዘበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
  12. መስሪያቤቱ በጨረታ ሰነዱ ላይ ከተጠቀሰው መጠን 20% ዝቅ ወይም ከፍ ማድረግ ይችላል፡፡
  13. ተጫራቾች ሁሉንም የተዘረዘሩ እቃዎች መሙላት አለባቸው፡፡ የሚመረጡት በእያንዳንዱ በየሎትድምር መሠረት ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ነው። ማዕከሉ አስፈላጊ ሆኖ ከአገኘው በያንዳንዱ ዕቃዎችዝቅተኛ ዋጋ ባቀረበ አሸናፊ ይለያል።
  14. ማዕከሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
  15. . ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ቢሮ ቁጥር 05 ድረስ በአካል በማግኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058-226-53-42 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

የባህልና ቱሪዝም ቢሮ


Posted:በኩር መስከረም 25፣ 2013

Deadline:በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00


© walia tender

Report Page