Sl ctr ins fr pr ot የሆቴልና ቱሪዝም ስራ ማሠ
Walia Tenderየግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የሆቴልና ቱሪዝም ስራ ማሠልጠኛ ኢንስቲትዩት ለ2013 በጀት ዓመት
ሎት 1 ኤሌከትሮኒክስ እቃዎች
ሎት 2 የተለያዩ የምግብ ጥሬ እቃዎች
ሎት 3 የተለያዩ መኪኖች ጥገና
ሎት 4 የተለያዩ ፈርኒቸሮች
ሎት 5 የተለያዩ ህትመቶች
ሎት 6 የተለያዩ የመስክ እቃዎች
የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስዕሆነም በጨረታው ስመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡
- ከላይ በተጠቀሰው አገልግሎቶች በዘርፉ ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
- በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ጨረታ ላይ ለመሣተፍ የተመዘገቡና ያልታገዱ፡፡
- የግብር መለያ ቁጥር ( Tin Number) ሰርትፊኬት ያላቸው፡፡
- ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የጨረታ አሸናፊው ከተረጋገጠ ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ ባሸነፈው ጠቅላላ ዋጋ 10% CPO፣ ሕጋዊነቱ፡ የተረጋገጠ ቼክ፣ ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል።
- የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 / አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 የስራ ቀናት ግዥ ክፍል / ቢሮ ቁጥር 20/ በመቅረብ ሠነዱን መግዛት ይቻላል፡፡
- ለሎት 1 እቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000/ አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡ ለሎት 2 እቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 / ሃያ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡ ለሎት 3 እቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 / አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል።
- . ለሎት 4 እቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 5,000 | አምስት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡ .ለሎት5 እቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 2,000 / ሁለት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡ . ለሎት 6 እቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 5,000 | አምስት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡
- ተጫራቾች ለሚያቀርቧቸው የአገልግሎቶች ዋጋ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒ በመለየት በታሸገ ኤንቨሎኘ ከላይ በተጠቀሰው ዘወትር የስራ ቀናት ግዥ ከፍል ውስጥ / ቢሮ ቁጥር 20/ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ማስታወቂያው ከወጣበት 16ኛው የስራ ቀን ጧት 4፡00 / አራት ሰዓት ተዘግቶ በዚያው እለት ጧት 4፡30 /አራት ሰዓት ተኩል ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት ይከፈታል ፡፡1 6ኛው ቀን የበዓላት ቀን ከሆነ ከ6ኛው ቀን ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን 4፡00 |አራት ሰዓት ተዘግቶ 4:30 |አራት ሰዓት ተኩል/ ላይ ይከፈታል፡፡
- ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- . ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011-5-30-81-20 ወይም 011-5-30-81-11 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡
አድራሻ:- ሜክሲኮ ወደ ቄራ መንገድ የሚወስደው ገነት ሆቴል አጠገብ፡፡
የሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሠልጠኛ ኢንስቲትዩት
Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 7፣2013
Deadline:16ኛው የስራ ቀን ጧት 4፡00
© walia tender