Sl cmp የሀደሮጡንጦ ዙሪያ ወረዳ ፋ

Sl cmp የሀደሮጡንጦ ዙሪያ ወረዳ ፋ

Walia Tender

ብሄራዊ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የግዢ መለያ ቁጥር ብ/ግ/ጨ/01/2013

በደ/ብብ/ህ/ክ/መንግስት በከምባታ ጠምባሮ ዞን የሀደሮጡንጦ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ 2013 በጀትዓመት ሴክተር መ/ቤቶች በብሄራዊ ግልጽ ጨረታአወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዢ ለመፈጸምይፈልጋል፡፡

ሎት 1- የጽ/መሳሪያዎችና የቢሮ አላቂ ዕቃዎች
ሎት 2፦ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች (ኮምፒውተሮችፕሪንተሮች ፤ ወዘተ…)

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡

  1. የዘመኑን የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ሰርተፍኬትያላቸው እና የተጨማሪ ዕሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢየሆኑ፤
  2. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው እና በዘርፉበአቅራቢነት የተመዘገቡበትን ሰርተፊኬት ማቅረብማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ፡
    • ለሎት 1፡- ብር 5000 (አምስት ሺህ ብር)
    • ለሎት 2፡- ብር 4000 ( አራት ሺህ ብር )ብቻ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክየተመሰከረ ሲፒኦ (CPO) ወይም የባንክዋስትና ማስያዝ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበትቀን ጀምሮ ቅዳሜን፤ እሁድን እና የበዓል ቀናትንጨምሮ ባሉት 15/ አሥራ አምስት/ ተከታታይ ቀናትውስጥ ለጨረታው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታሰነድ የማይመለስ ብር 150/አንድ መቶ ሃምሳብር/ ብቻ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ዋናውን እናኮፒውን ለይተው ለሁለት ፖስታዎች ውስጥ ከተውማሸግ እንዲሁም የድርጅታቸውን ማህተምበማድረግ እና በፈረም በጨረታ ሳጥን ውስጥማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የጨረታ ሳጥኑ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበትበ16ኛው የስራ ቀን፡
    • ሎት 1- ከረፋዱ 500 ሰዓት ላይ ታሽጐበዚያው ቀን ከረፋዱ 530 ሰዓት ላይይከፈታል፡፡
    • ሎት 2- ከቀኑ 900 ሰዓት ላይ ታሽጎበዚያው ቀን ከቀኑ 930 ሰዓት ላይይከፈታል፡፡
  7. የጨረታው መክፈቻ ዕለት ቅዳሜ፤ እሁድ ወይምየበዓል ቀን ሆኖ ቢውል በሚቀጥለው የሥራ ቀንበተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ የሚከፈት ይሆናል፡፡
  8. ገዢ መ/ቤቱ ከጨረታው ማስረከቢያ ቀነ- ገደብበኋላ የሚመጣ ማንኛውንም መጫረቻ ሰነድአይቀበልም፡፡
  9. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች እስከ መ/ቤቱድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የተጫራቾችበጨረታው ላይ ያለመገኘት የጨረታውን ሂደትአያስተጓጉለውም፡፡
  10. ተጫራቾች ለውድድሩ ያቀረቡት ዋጋ እስከ 60ቀናት ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡ መ/ቤቱ የተሻለአማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይምበከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- ስ/ቁ ፡- 0464320259/0464320260

በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት በከምባታ ጠምባሮ ዞን

በሀደሮና ጡንጦ ዙሪያ ወረዳ ፋይ/ኢ/ል/ጽ/ቤት


Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 11፣2013

Deadline: በ16ኛው የስራ ቀን በ5፡00


© walia tender

Report Page