Sl bu tx የእንጅባራ ከተማ ውሃ አገልግ

Sl bu tx የእንጅባራ ከተማ ውሃ አገልግ

Walia Tender

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የእንጅባራ ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት የገቢ፣ ግዥ ፋ/ን/አስ/ደ/የስራሂደት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል

  • ቁጥር አንድ የተለያዩ የስቴሽነሪ እቃዎች
  • ቁጥር ሁለት የተለያዩ የውሃ ቆጣሪዎችንእና መገጣጠቢያ እቃዎችን
  • ቁጥር ሶስት የደንብ ልብስ ብትን ጨርቅ
  • ቁጥር አራት የተዘጋጁ አልባሣት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ፡-በጨረታው ለመሣተፍየምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ግዴታዎችን ማሟላት ይኖርባችኋል፡፡
  1. ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያለው፣
  2. የግብር ከፋዮች መለያ ቁጥር ቲን ሰርተፊኬት የተሰጣቸው ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉመሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆኑ አለባቸው፡፡
  3. የእን/ከ/ው/አገ/ጽ/በት ገቢ፣ ግዥ ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ባዘጋጀው የጨረታ መመሪያ ዝርዝርመሰረት ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን፣
  4. የጨረታ ሰነዱን እስቴሽነሪ እና የውሃ እቃ 100 የደንብ ልብስ 30 ብር ብቻ በመግዛት መውሰድየምትችሉ መሆኑን፣
  5. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሞሉትን ዋጋ 2 በመቶ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፣
  6. ጨረታው የሚከፈትበት በ16ኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጐ በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት እንጅባራ ከተማ አስተዳደር ውሃና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ገቢ ግ/ፋ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 12 ይከፈታል፡
  7. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነው፡፡
  8. . ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 12 በስልክ ቁጥር 058 2275138 ደውለው መጠየቅይችላሉ፡፡
  9. በዘርፉ ንግድ ፈቃድ ያለው እና የዘመኑን ከፍሎ ፈቃድ ያሣደሰ እና እቃው 50 ሺህ እና በላይ ከሆነየቫት ተመዝጋቢ የሆኑትን የሚያቀርብ ይሆናል፡፡
  10. የጨረታ አሸናፊ የምንለየው ከቁጥር አራት ብለን የጠቀስናቸው እቃዎች አሸናፊ የምንለየው በነጠላዋጋ ነው፡፡

የእንጅባራ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት


Posted:በኩር መስከረም 25፣ 2013

Deadline:በ16ኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00


© walia tender


Report Page