Sl bu አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል

Sl bu አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 001/መግ/2013

አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል በ2013 በጀት ዓመትየተለያዩ ዕቃዎችን ማለትም

  • ሎት 1 የኤሌክትሪክ መለዋወጫዎች
  • ሎት 2 የቧንቧ ዕቃ መለዋወጫዎች
  • ሎት 3 የግንባታ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታአወዳድሮ ከአሸናፊዎች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ አቅራቢዎችበመስኩ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው ሆነው፡

  1. በመንግስት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲድረ-ገጽ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ፤የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ ፣ የTIN የምስክር ወረቀትማቅረብ የሚችል እና የሚጫረቱበት ዕቃ ዋጋለእያንዳንዱ ከብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር በላይየሚያወጣ ከሆነ በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነትየተመዘገቡበት ሰርተፍኬት በአንድ አያይዞ ማቅረብይኖርባቸዋል፡፡
  2. ለአንዱ ወይም ለሁለቱ ወይም ለሶስቱ ሎት የጨረታሰነድ የማይመለስ ብር 100/ አንድ መቶ ብር /እየከፈሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮዘወትር በሥራ ሰዓት ከዩኒቨርሲቲው ሪፈራልሆስፒታል የግዥ ቡድን መሪ የሥራ ክፍል መውሰድይችላሉ::
  3. የጨረታው ውጤት እንደታወቀ ለተሸናፊዎችየሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ለሶስቱም ሎትብር 20,000( ሃያ ሺህ ብር) በሲፒኦ አስርተውከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  4. ተጫራቾች ሪፈራል ሆስፒታሉ ባዘጋጀው የጨረታሰነድ ላይ የሚጫረቱበትን ነጠላና ጠቅላላ ዋጋስርዝ ድልዝ ሳይኖረው 15% VAT በማካተትበጥንቃቄ መሙላት ይኖርባቸዋል ::
  5. ማንኛውም ተጫራች በሌሎች ዋጋ ላይ ተንተርሶዋጋ መስጠት አይችልም፡፡
  6. ተጫራቾች ዋጋ የሚሞሉበትን የጨረታ ሰነድኦርጂናል እና ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ /ኤንቨሎፕ/አድርገው እስከ መስከረም 27 ቀን 2013 .ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ አምቦ ዩኒቨርሲቲሪፈራል ሆስፒታል የግዥ ቡድን መሪ የሥራ ክፍልለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ ::ጨረታው በዚያው ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓትታሽጎ በዚሁ ዕለት 5:00 ሰዓት ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአምቦዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የስብሰባ አዳራሽይከፈታል ::
  7. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አለመገኘትጨረታውን ከመክፈት አያስቀርም ፤
  8. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልጋቸውበስልክ ቁጥር 0112609979 ደውለው ማብራሪያመጠየቅ ይችላሉ፡
  9. ሪፈራል ሆስፒታሉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውንበሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነው::

የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል


Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 8፣2013

Deadline:መስከረም 27 ቀን 2013


© walia tender

Report Page