Sl Fr tx የኩርፋ ጨሌ ወረዳ

Sl Fr tx የኩርፋ ጨሌ ወረዳ

Walia Tender

የዕቃ ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

የኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለተለያዩ የመንግሥትመሥሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን ማለትም

  • ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አላቂ ዕቃዎች
  • የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች
  • ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች /ፈርኒቸሮች/
  • የደንብ ልብሶች የወንድና የሴት ጫማዎች
  • ለፅዳት የሚውሉ ቁሳቁሶች
  • የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ እቃዎች ወዘተ. በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትይፈልጋል

ማሳሰቢያ፡- በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ማናቸውም ተጫራቾች

  1. የሚፈለግበትን የመንግሥት ግብርና ታክስ በህጉ መሰረት የከፈለና ፍቃዱን ያሳደሰ
  2. የታክስ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያለውና የሚያቀርብ የ(VAT) ተመዝጋቢ የሆኑተጫራቾች የ(VAT) ተመዝጋቢነት መረጃቸውን ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. በመንግሥት ግዥ እንዳይሳተፍ ያልታገደ
  4. በሚያቀርባቸው እቃ ጥራት የታወቀና ለዚህም ከታወቀ የመንግሥት መ/ቤትማስረጃ የሚያቀርብ
  5. የጨረታ ማስከበሪያ 5000 / አምስት ሺህ/ የኢት. ብር ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራቾች የእቃውን ዝርዝር የያውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 / አንድመቶ/ በመክፈል ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 20 ተከታታይ ቀናትበኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች ተወዳድረው ያሸነፉትን እቃ በራሳቸው ወጪ እስከ ወረዳው ንብረትክፍል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን እቃ የራሳቸው አርማና ማህተም ባለው ዋጋ ማቅረቢያበትክክል በመፃፍ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚትብብር ጽ/ቤት ለዚሁ ጉዳይ በተዘጋጀው ሳጥን እስከ 27/12/2012 . 330 ሰዓት ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. ተጫራቾች በተራ ቁጥር 1፣2፣3 እና 4 ላይ የተጠቀሱት ማስረጃዎች ሁለት ሁለትፎቶ ኮፒ በዋጋ ማቅረቢያ ኤንቨሎፕ ውስጥ በመክተት አብረው ማሸግና ማስገባትይኖርባቸዋል፡፡
  10. ጨረታው 27/12/12 . ከቀኑ 8 00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤትቢሮ ቁጥር 1 ይከፈታል፡፡
  11. ቢሮው ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡- ስርዝ ድልዝ ያለው የማይነበብ የሚያደናግሩ ሰነድና ማስረጃተቀባይነት የለውም

አድራሻችን፡- ምስ/ ሐረርጌ ዞን ኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚትብብር ጽ/ ቤት

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 0942240294 ፣ 0913787963 ጠይቀው ይረዱ

የኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ ቤት


Posted:አዲስ ዘመን ነሀሴ 6ቀን 2012
Deadline: September 2, 2020


© walia tender

Report Page