Sl ን የደ/ብርሃን ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮንስትራክሽን አገልግሎት

Sl ን የደ/ብርሃን ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮንስትራክሽን አገልግሎት

Walia Tender

በሰሜን ሸዋ ዞን የደ/ብርሃን ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤትየግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን በከተማ አስተዳደሩ በጀት

  • 1ኛ የተለያዩ የችግኝ ዘር፣
  • 2ኛ. የተለያዩ ችግኞች /የውበት ዛፎች
  • 3ኛ. የተለያዩ መጠን ያላቸው ለችግኝ ማፍያ የሚሆኑ የፕላስቲክ ከረጢቶች፤ በግልፅጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በዘርፉ ፈቃድ ያላቸውን የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉተወዳዳሪዎች በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡

  1. ለ2012 በጀት ዓመት የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/Tin Number/ ያላቸው ፣
  3. የግዥ መጠኑ ከብር 200,000.00/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነየተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥየምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎችከዋናው ጋር የተገናዘበ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻው ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብአለባቸው፡፡
  5. 1ኛ የተለያዩ የችግኝ ዘር፣ 2ኛ. የተለያዩ ችግኞች የውበት ዛፎች፣ 3ኛ. የተለያዩመጠን ያላቸዉ ለችግኝ ማፍያ የሚሆኑ የፕላስቲክ ከረጢቶች ዝርዝር መግለጫእስፔስፊኬሽን ከጨረታው ሰነድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች ከዚህ በተያያዘው የዋጋ መሙያ መሠረት በመሙላት ከመጫረቻውሰነዶች ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  7. የጨረታ አሸናፊ የሚለየው በጥቅል ጠቅላላ ዋጋ ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ነው::
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደትቢሮ ቁጥር 23 ድረስ በመምጣት ለእያንዳንዱ ጨረታ የማይመለስ ብር 50.00/ሃምሳ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ገዝተው መጫረት ይችላሉ፡፡
  9. በጨረታው ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይንም ለመለየት አሻሚ የሆነ ፅሑፍ መኖርየለበትም፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና / ቢድቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላዋጋ ብር 1% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና፡ጋራንት/ በስማቸው ለደብረብርሃን ከተማ አስተዳደርከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት በሚል አድራሻ በስማቸውከኦርጅናል ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብሮ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ኦርጅናልበማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በደ/ብርሃን ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገልግሎት ጽ/ቤት የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 29 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበትዕለት ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16 ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት በደ/ብ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ / አገ/ጽ/ቤት የግ/ፋ/ን/አስ/ቡደን ቢሮ ቁጥር 29 በ4 ፡00 ሰዓት ታሽጐ በዚሁ እለት በ4 ፡30 ሰዓትይከፈታል፡፡ ዕለቱ ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ከሆነ በሚቀጥለውየሥራ ቀን ከጠዋቱ 4 ፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸውምክንያት ባይገኙ የጨረታው ፖስታ ተሟልቶ ከተገኘ እንዲከፈት በማድረግ ውድድሩይካሄዳል ፡፡
  13. ተጫራቾች 1ኛ የተለያዩ የችግኝ ዘር፣ 2ኛ. የተለያዩ ችግኞች የውበት ዛፎች፣ 3ኛ.የተለያዩ መጠን ያላቸው ለችግኝ ማፍያ የሚሆኑ የፕላስቲክ ከረጢቶች የማጓጓዣወጪን የሚሸፍነው አሸናፊው ድርጅት ነው፡፡ አሸናፊው ድርጅት ንብረቱን በደ/ብ/ከ/አስ/ግ/ፋ/ን/ አስ/ቡድን ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ አለባቸው ::
  14. አሸናፊው ተጫራች ውጤት ከተገለጸበት ከ5 ቀን በኋላ መዋዋልና በውሉ መሰረትሥራውን መጀመር አለበት፡፡
  15. በጨረታው አሸናፊ የሆነ አቅራቢ የውል ማስከበሪያ የሞላው ) ያሸነፈበትን) ጠቅላላዋጋ 10 በመቶ (10%) በባንክ በተረጋጋጠ የክፍያ ትዕዛዝ (ሲ.ፒ.ኦ) ማስያዝይኖርበታል፡፡
  16. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ (አማራጭ) ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊልየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  17. በማስታወቂያው ያልተገለጹ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈፃሚይሆናል፡፡
  18. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር፡- 011 681 28 57 ላይበመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

በሰ/ ሸ/ ዞን የደ/ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችናኮንስትራክሽን

አገልግሎት ጽ/ ቤት የግዥና ፋይናንስ ብረት አስተዳደር ቡድን


Posted: በኩር ነሀሴ 4 ቀን 2012
Deadline: August 25, 2020


© walia tender

Report Page