Sl ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት

Sl ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ

መሥሪያ ቤታችን ለ2013 በጀት ዓመት የጽሕፈትና የጽዳት ዕቃዎችን በጨረታአወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  • ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የ2013 ዒ.ም ግብር የከፈሉ እንዲሁምበመንግሥት ዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆናቸውን፣ ለተጨማሪእሴት ታክስ መመዝገባቸውንና ጨረታ ለመሣተፍ የተፈቀደላቸው መሆኑን የሚገልጽየምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  • ተጫራቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የሥራ ቀናት ውስጥየማይመለስ ብር 100.00 ( አንድ መቶ ብር ) በመክፈል ፍልውሀ ከፍ ብሎከቤተ መንግሥት ፊት ለፊት ከሚገኘው ቢሮአችን ቀርበው የጨረታውን ሰነድመግዛት ይችላሉ፡፡
  • ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 5,000.00 ( አምስትሺህ ብር ) በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ከጨረታው መክፈቻ ዕለት አስቀድሞማስያዝ አለባቸው:: ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ
  • ከላይ በተገለፀው አድራሻ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ነሐሴ 26 ቀን2012 . ከቀኑ 8 00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ :: በዚሁ ቀንየጨረታው ተሳታፊዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 8 30 ሰዓትይከፈታል ::
  • ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፣
  • ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው ዕቃዎች ናሙናዎችን ማቅረብ አለባቸው፤
  • የጨረታው አሸናፊ ያሽነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ ትራንስፖርት በ10 ቀናት ጊዜውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት፤
  • መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-0115-51-27-66 ወይም 0115-58-20-47 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት


Posted:አዲስ ዘመን ነሀሴ 6ቀን 2012
Deadline: September 1, 2020


© walia tender


Report Page