Md መአኤ6
Walia Tenderከሀገር ውስጥ አምራቾች መድኃኒት ለመግዛት
የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታው ቁጥር: NCB/PSA6/RDF-R/PH/03/20
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የመድሐኒት አቅርቦት ኤጀንሲ /መአኤ/
በጨረታው ለመካፈል የሀገር ውስጥ መድኃኒት አምራቾችከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ መሆንይኖርበታል፡፡
- ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ስራፈቃድ ያላቸው፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥርእንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለበት።
- የጨረታው ተሳታፊዎች ከኢትዮጵያ የምግብየመድሐኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥርባለስልጣን የማምረቻ ፈቃድ ሰርተፊኬት ማቅረብይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይየተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን መረጃዎች ፎቶኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብአለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመውሰድ የማይመለስብር 300 መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸው ዋናውንና ሁለትኮፒ ለየብቻው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ስምናአድራሻ እንዲሁም አስፈላጊ መረጃዎች በመጻፍማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- የመጫረቻ ሰነዱ ከታች በተገለፀው አድራሻ በአዲስዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15ተከታታይ ቀናት ይሸጥና የመዝጊያው ሰዓትከቀኑ 8፡00 ሰዓት ሲሆን የጨረታው መከፈቻበተመሳሳይ ቀን 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይምሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፡፡
- በጨረታ ሰነድ ላይ ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በኋላየሚመጣ የመጫረቻ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
- ተጫራቾች 500,000 ብር የጨረታ ማስከበሪያዋስትና ከኢንሹራንስ ተቋም ያልሆነ ወይምበምክንያት ያልተመሰረተ የባንክዋስትና(unconditional bank guarantee)ወይም በሲፒኦ(CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- የመገምገሚያ መስፈርቱም በዝርዝር በጨረታ ሰነዱላይ መመልከት ይቻላል፡፡
- ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውንበከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነው፡፡
- በዚህ ያልተካተቱ ሕጎች በሀገሪቱ የግዥ መመሪያእና የጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው መስፈርትመሰረት ተገዥ ይሆናሉ፡፡
አድራሻ፡- የመድሐኒት አቅርቦት ኤጀንሲ/መአኤ/ የጨረታአስተዳደር ዳይሬክቶሬት ከጳውሎስ ሆስፒታል ፊት ለፊትአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የፖስታ ሣጥን ቁጥር21904 የስልከ ቁጥር +251 118 27 65 31 ፋክስ+251 11 275 25 55 አዲስ አበባ፡፡
የመጫረቻ ሰነዱን ከላይ በተገለፀው አድራሻ ከሰኞ እስከአርብ ዘወትር በሥራ ሰዓት 2፡30-6፡30 ሰዓት ጠዋት እናከ7:30-11፡30 ሰዓት ከሰዓት በኋላ መግዛት ይቻላል፡፡
የመድሐኒት አቅርቦት ኤጀንሲ(መአኤ)
Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 11፣2013
Deadline: ለ15 ተከታታይ ቀናት
© walia tender