ICT SL FR TX CTR OT የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

ICT SL FR TX CTR OT የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት


Walia Tender

በመጀመሪያ ደረጃ የወጣ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01/2013

የፈዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከቶሬት በ2013 በጀት ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ

የስልከ ዝርጋታ (VOIP Telephone system with LAN installation
አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣
አላቂ የጽዳት እቃ፣
ቋሚ የቢሮ እቃ፣
የሰራተኛ የደንብ ልብስ፣
የታሸገ ውሃ 1/2 ሊትር፣
የተለያዩ መጽሀፍት፣
የአገልግሎት ግዥ በሀገር ውስጥ የግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች

1.በኢፌዴሪ የመንግስት ግዥ ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የአቅራቢች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ (PPA)

2በሚወዳደሩበት ዘርፍ የተሰማሩበትን የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፈቃድ ያላቸው

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት፣ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት እና የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

4 የማይመለስ ብር 100 (አንድ ሙቶ ብር) በመክፈል በአማርኛ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዋና መ/ቤት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 203 በመቅረብ ይህ ማስታውቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ድረስ ዘወትር በሥራ ሠዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡

5 ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ይበረታታሉ ሆኖም ግን የጨረታ ሰነዱን በነፃ ማግኘት የሚችሉት ካቋቋማቸው አካል ተግቢውንና የተሟላ ማስረጃ ሲያቀርቡ ብቻ ነው፡፡

6 የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከታወቁ ባንኮች በተረጋገጠ የሚሰጥ ሲፒኦ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረት የባንክ ዋስትና ጋር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴከኒክ ዶከመንት ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7 የጨረታ ማስከበሪያ መጠንና ጨረታው የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን



8. ተጫራቾች ሊሳተፉ በተሳተፉባቸው ሎቶች በተለያዩ በታሸገ ፖስታዎች የቴክኒካል ዶክመንት እና ፋይናንሻል ዶክመንት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9. የጨረታ መክፈቻ ቀን ቅዳሜ እሁድ ወይም በዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።

10. የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ቀን 60 (ስልሳ) የስራ ቀናቶች ይሆናል፡፡

11. ፍርድ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

 በስ.ቁ -0118-97-47-03/011-72-39  48

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

__________________

Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 11፣2013

Deadline:መስከረም 29/2013 


__________________
© walia tender


Report Page