HAR ኦሮሚያ ኢን

HAR ኦሮሚያ ኢን


Walia Tender

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና ሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዘውን ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት በሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: 


  • ተጫራቾች ከጨረታው ቀን በፊት ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ቀርበው ማየት ይችላሉ፡
  • ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል:: በጨረታ የተሸነፉ ተጨራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል::
  • ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት 1-3 ያሉት በአዳማ ከተማ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ ዉስጥ፣ ተቁ 4 በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና መስሪያ ቤት 10ኛ ፎቅ የቦርድ መስብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል::
  • ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብም አይመለስለትም:: በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ብድርን በተመለከተ ቀርቦ የባንኩን የብድር መምሪያ ማነጋገር ይችላል::
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 2106/07 ዋና መ/ቤት ወይም ለተቁ 1-3 0221119316/17/18 አራዳ ቅርንጫፍ፣ ለተ.ቁ 4 በ 011-661-98 01 ሆራ ቅርንጫፍ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::
  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ብድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  • ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ግብር ይከፍላል:: ንብረቱ በገዢዉ ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተዉ መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል:: የጨረታው አሸናፊ የሚከፍለውን ውዝፍ ክፍያ ከፍሎ ንብረቱ በሚገኝበት የመንግስት መ/ቤት በመቅረብ የሊዝ ውል ይዋዋላል:: 

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ 

 __________________

Posted:ሪፖርተር መስከረም 24፣2013

Deadline:በሎት የተለያየ

__________________
© walia tender


Report Page