HAR ሕብረት ባንክ4

HAR ሕብረት ባንክ4

Walia Tender

የመጀመሪያ ሐራጅ ማስታወቂያ 

ሕብረት ባንክ አ.ማ. ጎፋ ቅርንጫፍ በኩል ለሰጣቸው ብድሮች በመያዣነት የያዘውን ከዚህ በታች የተመለከተውን ህንፃ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/1992 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡ 


የሐራጅ ደንቦች 

  1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ 
  2. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪ ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡ 
  3. በጨረታው ላይ የሚሳተፈው ድርጅት ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጽሁፍ፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ ከስራ አስኪያጅ ስልጣን ጋርየተያያዙ የባለአክሲዮኖችን ውሳኔ የያዙ ጉባኤዎች እና የድርጅቱ ንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  4. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎች እና አስያvች ብቻ ናቸው፡፡ 
  5. የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደው የመያዣው ንብረት በሚገኝበት ቦታ ላይ ነው፡፡ 
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሀራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ ሰላሳ (30) ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡
  7. ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከሕብረት ባንክ አ.ማ. አክሱም ቅርንጫፍ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ ከጨረታው ቀን ሶስት ቀናት አስቀድሞ መጎብኘት ይችላሉ፡፡ 
  8. በንብረቱ ሽያጭ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ የታክስና ግብር የስም ማዛወሪያ ጭምር /የጨረታው አሸናፊ/ ገዥ ይከፍላል፡፡ 
  9. ቦታው በሊዝ ስሪት የሚተዳደር በመሆኑ የሐራጅ አሸናፊው መከፈል ያለበትን( ውዝፉን ጨምሮ) የሊዝ ክፍያከፍሎ ከተገቢው የመንግስት ተቋም ጋር የሊዝ ውል ይዋዋላል በሊዝ ህጎች ውስጥ የሚኖሩትን ግዴታዎች ለመፈጸም ግዴታ ይገባል፡፡ 
  10. ባንኩ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  11. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0347 75 18 04/1994/ 27 93 አክሱም ቅርንጫፍ ወይም 0114-16 3900/16 38 66/99 ጎፋ ቅርንጫፍ ወይም 0114-70 15/69/47 ሕግ አገልግሎት መምሪያ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ 

ሕብረት ባንክ አ.ማ 

__________________

Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 8፣2013

Deadline:ጥቅምት 12 ቀን 2013 

__________________
© walia tender


Report Page