Ctr የቡታጅራ ከተማ ማረሚያ
Walia Tenderየጨረታ ማስታወቂያ
የቡታጅራ ከተማ ማረሚያ ተቋም በህግ ጥላ ስር ለሚገኙ የህግ ታራሚዎችለስድስት ወራት (ከነሐሴ እስከ ጥር 30/2013 ዓ/ም) ድረስ ለምግብ አገልግሎትየሚውል
- 1ኛ እህሎች
- 2ኛ ማጣፈጫዎች
በመስኩ የዘመኑ ግብር የተገበረበት ንግድ ፍቃድና የንግድ ብርሃን ምዝገባ ወረቀት(tin number) ይዘው በመቅረብ የማይመለስ ብር50 ብቻ ከፍለው የጨረታሰነድይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት ከማረሚያቤቱ ግ/ፍ/ን አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእህል ብር 10,000 ለማጣፈጫና ለማገዶእንጨት ብር 6,000 በጥሬ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ጋር በማያያዝበታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት | ይኖርባቸዋል፤
- ጨረታው በ16 ኛው ቀን 4 ፡30 ሰዓትታሽጎተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው 5 ፡00 ሰዓት ላይ በቡታጅራ ከተማ ማረሚያተቋም ግ/ፋ/ን/አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 ይከፈታል ባይገኙም ከመከፈትአይታገዱም፤
- በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ዋጋ ሞልቶ የሚያቀርብ ተጫራች ተቀባይነት የለውም
- ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በራሳቸው ትራንስፖርት ቡታጅራ ማረሚያ ተቋም ድረስበማምጣት በስራ ቀንና ሰዓት ማስረከብ አለባቸው፤
- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፤
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው፣
- የእህል ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
ለበለጠ መረጃ:- 0461151051-0461150903
በደ/ ብ/ ብ/ ህ/ ክ/ መ/ በፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የማረሚያ ቤቶችአስተዳደር ኮሚሽን የቡታጅራ ከተማ ማረሚያ ተቋም
Posted:አዲስ ዘመን ነሀሴ 6 ቀን 2012
Deadline: August 28, 2020
© walia tender