Ctr bu vi ብቸና ማረሚያ ቤት

Ctr bu vi ብቸና ማረሚያ ቤት

Walia Tender

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በምስ/ጐጃም ዞን በብቸና ማረሚያ ቤት የ2013 በጀት አመት በስሩ የሚገኙታራሚዎች ምድብ 1. ለምግብአገልገሎት የሚውል ቀይ ጤፍ ፣ነጭ በቆሎ፣ለእንጀራ ባቄላ፡ ፊኖ ዱቄት ጓያ አተር ፣ ምስር፣ ክክ ቅመማ ቅመምበርበሬ አትክልትእና ፍራፍሬ የማገዶ እንጨት እና ሌሎችንም ምድብ 2. የኮንስትራክሽን እቃዎችምድብ 3.የመኪና ጎማ ለመግዛት ማወዳደር ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ፡-

  1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የግብርከፋይ መለያ ቁጥር /ቲንናምበር/ ያላቸው ለመሆናቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒበማድረግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብየሚችሉ፣
  2. ከ200000.00/ሁለት መቶ ሺ ብር/ በላይ ለሆኑ ግዥዎች የቫት የምስክር ወረቀትማቅረብ የሚችልበተጨማሪ የምግብ እህል ሽያጭ ለሚፈፅሙ አቅራቢዎች ቫትከማይጠበቅባቸው የምግብ እህሎች ውጭባሉት የተጨማሪ እሴት ታክስተመዝጋቢ በመሆናቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮባሉት 16 ተከታታይ ቀናትውስጥ ብቸና ማረሚያ ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደትቢሮ ቁጥር 9 በስራ ሰዓት የማይመለ ስ 70 ብር ገዝተው መውሰድ የሚችሉ፣
  4. አንድ ተጫራች ባንድ ምድብ ውስጥ በተዘረዘረው የእቃ አይነቶች መካከል ከፋፍሎመጫረት አይችልም፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ከጨረታሰነዱ ጋር ማቅረብአለባቸው አሸናፊው ጨረታውን ማሸነፉ ሲገለፅለት 10 በመቶየውል ማስከበርያ በማስያዝ ውል መፈፀምይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በመሙላት በታሸገ ፖስታ በማድረግጨረታው ከወጣበት ቀንጀምሮ እስ ከ 16 ኛው ቀን ድረስ ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓትድረስ ግ/ ፋ/ ን/ አስ/ ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 ለዚሁለተዘጋጀው የጨረታሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  7. በጥቃቅን አነስተኛ የተደራጁ ከሆኑ የስራ ልምድ የብቃት ማረጋገጫ በየደረጃውከሚገኙ የጥቃቅንናአነስተኛ ኢንተርኘራይዝ ልማት ኤጀንሲዎች እውቅና የተሰጣቸውለመሆኑ ማቅረብ የሚችሉ፣ ልዩአስተያየት በተመለከተ መመሪያው በሚፈቅድላቸውመስተናገድ የሚችሉ
  8. ጽ/ቤቱ ከሚገዛቸው እቃዎች ላይ 20 በመቶ የመጨመር ወይም የመቀነስ መብትአለው፡፡
  9. በሚወዳደሩበት ወቅት ዋጋ በሞሉበት ሰነድ ላይ ፊርማና የድርጅታቸውን ማህተምማሳረፍ አለባቸው፡፡
  10. የጨረታ አሸናፊዎች ውጤት በተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናትውስጥ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል ይዘውያሸነፉባቸውን እቃዎች ማረሚያ ቤት ድረስማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  11. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታዩ ቀናት በ16 ኛውቀን 8 ፡00 ተዘግቶበዚሁ ቀን በ8 ፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት በመ/ ቤቱ ቢሮ ቁጥር 9 ይከፈታልይህ ቀን የስራ ቀን ካልሆነበሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
  12. የጨረታ ዝርዝር ሰነዱን ግ/ፋ/ን/ብ/አስ/ደ/ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 9 ዘወትር በስራሰዓት በመምጣትመውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  13. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  14. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 665 11 49 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የብቸና ማረሚያ ቤት


Posted: በኩር ነሀሴ 4 ቀን 2012
Deadline: August 25, 2020


© walia tender

Report Page