Cn ተስፋ ቁጠባና ብድርሃላፊነ

Cn ተስፋ ቁጠባና ብድርሃላፊነ

Walia Tender

በድጋሚ ለሁለተኛ ጊዜ ያወጣ

የጨረታ ማስታወቂያ

በባሌ ዞን በጎባ ከተማ የሚገኘው ተስፋ ቁጠባና ብድርሃላፊነቱ የተወሰነ ህብረት ስራ ማህበር በጎባ ከተማጨፌ ሆራ /03/ቀበሌ በሚገኘው በ 640 ሜ ላይ G+3 የገበያ ማዕከል ማስገንባት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ለህንጻው ግንባታ የሚያስፈልጉት ማቴሪያልበማህበሩ የሚቀርብ ሲሆን የ GC5 እና ከዚያ በላይተቋራጮችን በእጅ ዋጋ ብቻ እወዳድሮ ማሰራትይፈልጋል :: ስለዚህም ከዚህ በታች ያሉትን መመዘኛዎችማሟላት የሚችል ተቋራጭ በጨረታው መሳተፍይችላል፡፡

  1. የዘመኑን ግብር የከፈለና የታደሰ ህጋዊ የGC5 እናከዚያ በላይ ፍቃድ ያለው እና የቫት ተመዝጋቢየሆነ፡፡
  2. ተጫራቹ የ3 ዓመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድማቅረብ አለበት፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ/CPO/ በባንክየተረጋገጠ 5% (አምስት ፐርሰንት) በማህበሩስም አዘጋጅቶ ማስያዝ አለበት፡፡
  4. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር ብቻ) ከምስራቅ ጎባ ቀበሌውስጥ ከሚገኘው የማህበሩ ጽ/ቤት መግዛትይችላል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናው እና ኮፒውንለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የማቅረብ ግዴታአለባቸው፡፡
  6. ተጫራቹ ፋይናንሻል ጨረታ ሲሞላ ምንም ዓይነትስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም፡፡
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የዋጋ ማቅረቢያሰነድ በመሙላት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀንጀምሮ ጨረታው እስከ ሚዘጋበት ሰአት ድረስበተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባትይኖርበታል ፡፡
  8. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ጨረታ በማስታወቂያከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ4:00 ሰአትተዘግቶ በዚያው እለትከጠዋቱ4:30 ሰዓት በማህበሩ ጽ/ቤት ህጋዊተጫራቾች ወይም ውክልና ባለው አካልባሉበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ በአል ከሆነበሚቀጥለው የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰአትጨረታው ይካሄዳል፡፡
  9. አሸናፊው ተቋራጭ ማሸነፉ ስማስታወቂያከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ3ኛው ቀን በማህበሩጽ/ቤት ቀርቦ ውል የመፈፀም ግዴታ አለበት።በተጠቀሰው ቀን ቀርቦ ውል የማይፈፅም አካልለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ሲፒኦ/ PO/ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡
  10. ሌላው ዝርዝር ሁኔታዎች በጨረታ መመርያ ላይበወጣው ደንብ መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  11. ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውንበከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ ህጋዊ መብትአለው፡፡
  12. ለተጨማሪ መረጃ በጽ/ቤቱ የስልክ ቁጥር0226611839/0919839094 ደውሎመረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ተስፋ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር


Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 7፣2013

Deadline:በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00


© walia tender

Report Page