Bh የኦሮሚያ የግብርና ኅ/ሥ/ማ/
Walia Tenderየጨረታ ማስታወቂያ
የኦሮሚያ የግብርና ኅ/ሥ/ማ/ፌዴሬሽን የተለያዩ የአርማታ ብረት (ፌሮ) ፣ ኳርቲዝ እና ቱቦላሬ ከአምራች ፋብሪካዎች/ወኪል አከፋፋዮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት፡-
በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
- ተጫራቾች በዚህ የንግድ ዘርፍ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡
- ተጫራቹ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጨረታውን 1% በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ ከጨረታ ሠነዱ ጋር በማቅረብ መጫረት ይችላል፡፡
- ጨረታው በ22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ዕለት በ4፡30 ይከፈታል፡፡
- ተጨማሪ ማብራሪያ ከፌዴሬሽኑ መረዳት ይቻላል፡፡
- ተጫራቾች በጨረታው ላይ በከፊልም ሆነ በሙሉ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- ፌዴሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
- አድራሻ፡ ስልክ 011557 6182/84 ፋክስ 0115576180
የኦሮሚያ የግብርና ኅ/ሥ/ማ/ፌዴሬሽን
Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 14፣ 2013
Deadline:በ22ኛው ቀን የሥራ ቀን
© walia tender