Aud የኢትዮጵያ የኬሚካል መሐንዲ
Walia Tenderየኦዲት ሥራ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ የኬሚካል መሐንዲሶች ማህበር የ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ሂሳብ ለማስመርመር/ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል፡፡
ስስሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲት ሥራ ድርጅቶች_መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡:
- ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው፡፡
- የሙያ ብቃትና በሕጋዊነት ታውቀው በመንግሥት መመዝገቡን የሚገልፅ ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
- የዘመኑን ግብር ከፍለው በ2011 በጀት ዓመት ፍቃዳቸውን ያሳደሱ።
- ለኦዲት ሥራ በቂ የሥራ ልምድና ባለሙያ ያላቸው::
- የታክስ መለያ ቁጥር /ቲን | እና የቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ።
ተወዳዳሪዎችን ለአገልግሎት የምታስከፍሉትን ዋጋ እና ስራውን ሠርታችሁ የምታስረክቡበትን ጊዜ የሚገልፅ ፕሮፖዛል በማያያዝ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
አድራሻ፡- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲት 5 ኪሎ (አ.አ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት) ውስጥ ቢሮ E-109 ወይንም በስልክ ቁጥር 011 123 24 38/09 1143 32 82 በመደወል መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢትዮጵያ የኬሚካል መሐንዲሶች
Posted:አዲስ ዘመን መስከረም 7፣2013
Deadline:በ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት
© walia tender