Aud የቡሬ ከተማ ውሃና ፍሣሽ

Aud የቡሬ ከተማ ውሃና ፍሣሽ

Walia Tender

የጨረታ ማስታወቂያ

የቡሬ ከተማ ውሃና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት የመ/ቤቱን የሂሣብእንቅስቃሴ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ፡-

  1. ከሐምሌ 1 ቀን 2009 ዓ/ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2010 ዓ/ም
  2. ከሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓ/ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2011 ዓ/ም
  3. ከሐምሌ 1 ቀን 2011 ዓ/ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2012 ዓ/ም ያለውንየ3 ዓመት የሂሣብ እንቅስቃሴ በውጭ ኦዲተር ማስመርመርይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከአብክመ ኦዲት መ/ቤት የመልካም ስራአፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና የሂሣብ ሙያ የታደሰፈቃድ ያለው መወዳደር ይችላል፡፡
  4. ጨረታው በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀንየሚቆይ ይሆናል፡፡
  5. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የጨረታው ጊዜ ባለቀ በ16ኛውቀን ከጠዋቱ 3፡00 ቡሬ ከተማ ውሃና ፍሣሽ አገ/ጽ/ቤትይከፈታል፡፡
  6. መ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 7740727 መጠየቅ ይቻላል፡

የቡሬ ከተማ ውሃና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት


Posted:በኩር መስከረም 25፣ 2013

Deadline:15 ተከታታይ ቀን


© walia tender

Report Page